Tuesday, August 27, 2013

Must-Watch] ETV Debate - EPRDF, UDJ, Semayawi Party, Medrek & EDP debate Anti-Terrorism Law - Part 2 | August 27, 2013

በኛ ሐገር በተወካዩች ምክር ቤት ይወከላል በሌሎች ሐገር ግን በአስፈጻሚ ዎች አካል እንሚፈተሙ የተለያዩ መረጃዎች ያመለክታሉ ስለዚህ በተወካዩች ምክር ቤቶች እንዲሰየም የሆነበት ወይም አዋጁ ይህን ነሰረት ሲያደርግ ፍላጎቱ ምን ስለሆነ ነው ?

መልስ . አቶ ሽመልስ ከማልhttp://www.ethiotube.net/video/27470/Must-Watch-ETV-Debate--EPRDF-UDJ-Semayawi-Party-Medrek--EDP-debate-Anti-Terrorism-Law--Part-2--August-27-2013


 ሽብርተኞችን አንድን ድርጅት በሽብር ተግባር ውስጥ ስራዩ ብሎ የሚያከናውን መሆን ካለበት መሰየም አለበት መሰየም የመሰየም ዋንኛ አላማ በሽብር ስራው ውስጥ ተሰባስቦ ተገራጅቶ የሚንቀሳቀስ ወገን ማንኛውንም አይነት ማህበራዊ  ትብብር  ድጋፍ እንዳያገኝ ማድረግ ነው ዋንኛ ው ነገር ለ ሶስተኛ ወገኑች ይህን ድርጅት ማንነቱን ሳያውቁ በተለያየ መንገድ ለድርጅቱ የፋይናስ በሰው ሐይል ምልመላ ማቴሪያል ና ሎጆስቲክ ድጋፍ ሊሰጡ የሚችሉ ግለሰቦችን ለማስጠንቀቅ ነው በዚህም አሸባሪዋች ይህችን ምድር የማትመች የማትመቻቸው ሲኦል እንዲሆንባቸው እንዲነጠሉ ለማድረግ ነው ሁሉም ሐገር proscription ወይም የስያሚ አካሄድና አሰራር አለ .............

No comments:

Post a Comment