Wednesday, February 26, 2014

ጋዜጠኛ መታሰቢያ ቀጸላ (ምን አለሽ መቲ) እና ጋዜጠኛ ደረጀ ሐ/ተወልድ ኦስሎ ገቡ

ቅዳሜ March 01, 2014  ኢሳት የኔ ነው ምሽት በኦስሎ ዝግጅት ላይ በእንግድነት የተጋበዙት ጋዜጠኛ መታሰቢ ቀጸላ(ምን አለሽ መቲ) ከለደን እና ደረጀ ሐ/ተወልድ ከአመስተርዳም ዛሬ እሮብ Feb 26,2014 Oslo ገብተዋል።ባሳለፍነው ቅዳሜ Feb 22,2014 በተመሳሳይ ፕሮግራም ሲዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም በተዘጋጀው ለኢሳት የገቢ ማሰባሰቢያ ላይ በመገኘት ዝግጅታቸውን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁት  ወገኖቻችን የመጨረሻ ጉዞአቸውን ወደ ኖርዌይ በማቅናት ዛሬ ከሰአት በኋላ በኖርዌ ሰአት አቆጣጠር 15;30 በሰላም ገብተዋል። የኖርዌ ኢሳት ኮሚቴ ተወካዩችም ተወዳጆቹን ጋዜጠኞች በሰአቱ አይሮፕላን ማረፊያ ድረስ በመሄድ አቀባበል አድርገውላቸዋል።


  እስክንድር አሰፋ /ኖርዌ

Monday, February 24, 2014

(ዜና ድንቅ) የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት የጸረ ግብረሰዶም ህጉን ፈረሙበት!

የኡጋንዳ ፓርላማ ፣ አንዳንድ ግብረሰዶማዉያንን እስከ ዕድሜ ልክ በሚደርስ እስራት ለመቅጣት ያሳለፈውን ህግ፣ ፕሬዚዳንት እንዳይፈርሙበት፣ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማና ከአንዳንድ የሰብ አዊ መብቶ ድርጅቶች ግፊት ቢደረግባቸውም፣ ዛሬ ፈርመውበታል።
አስቀድሞ ፓርላማው ግብረሰዶማዊ የሆነው ሰው ከህጻናት ጋር ሲፈጽም ከተገኘ ወይም ኤች አይ ቪ እንዳለበት እያወቀ ድርጊቱን ከፈጸመ በሞት ይቀጣ ሲል ህግ ቢያወጣም፣ ፕሬዚዳንቱ ፣ የሞት ቅጣቱ ካልቀረ አልፈርምም ሲሉ ቆይተዋል። በኋላ ቅጣቱ ወደ ዕድሜ ልክ እስራት ተቀየረ። በዚህ መካከል የኡጋንዳ ሳይንቲስቶች “ግብረሰዶማዊነት የተፈጥሮ ጉዳይ ነው፣ ወይም በፍላጎት የሚፈጸም?” የሚለውን አጥንተው እንዲነግሯቸው ፕሬዚዳንቱ አዘዙ። ሳይንቲስቶቹም “ምንም እንኳን ግብረሰዶም መፈጸም በሽታ ነው ማለት ባይቻልም፣ በተፈጥሮ የሚመጣ ሳይሆን ሰዎች ፈልገውና ተለማመደው የሚያደርጉት ነው” ሲሉ ነገሯቸው።
አሁን በቃ ልፈርም ነው ሲሉ በመናገራቸው ወዲያው ፕሬዚዳንት ኦባማ “እንዳታደርገው ተጠንቀቅ” አይነት መልክት ላኩባቸው፣ እሳቸውም “እሺ የአሜሪካ ሳይንቲስቶች፣ ነገሩ የተፈጥሮ ነው (ሰዎች ግብረሰዶማዊ ሆነው ነው የሚወለዱት) የሚለውን ነገር መጥተው ለኔና ለሳይንቲስቶቼ ያስረዱን” ሲሉ ጥሪ አቀረቡ። ይህን ካሉ ቀናቶች አለፉ። እንግዲህ መጥቶ ያስረዳቸው የለም ማለት ነው። ዛሬ ህጉን ፈርመዋል። በኡጋንዳ ግብረሰዶማዊነት እስከ 10 ዓመት በ እስር ሲያስቀጣ፣ ነገሩ የተፈጸመው ከህጻን ጋር ከሆነ እስሩ እስከ ዕድሜ ልክ ይሆናል። በነገራችን ላይ በዚህ ህግ መሰረት ግብረሰዶም ፈጻሚዎች አይቶ ለፖሊስ ያልጠቆመም እንዲሁ እስር ይጠብቀዋል። (ዜናውን ዴይሊ ቢስትና አልጀዚራ ዛሬ አወሩት – ድንቅ መጽሔት ተረጎመው)

▶ Protests Against EPRDF In Bahir Dar Feb 2014

February 23, 2014 – UDJ and AEUP held a large protest rally this morning in the city of Bahir Dar. One of the messages the protesters voice is their outrage over the recent ethnic slur against the Amhara people by Alemnew Mekonnen, a senior official of the ruling EPRDF/TPLF junta.

መኢአድና አንድነት በጋራ የጠሩት የባህርዳር የተቃውሞ ሰልፍ የአማራ ክልል ምክትል ፕሬዜዳንት የሆኑት አቶ አለምነው መኮንን በቅርቡ የአማራው ህዝብ ላይ የሰነዘሩትን ዘለፋና ስድብ በመቃወም ነው ባህር ዳር ተቃውሞውን ያስተናገደችው



Tuesday, February 18, 2014

እኔና ወላጆቼ!

አብርሃ ደስታ


ዛሬ አንድ የዉስጥ መልእክት ደረሰኝ። ቁምነገሩ "ወላጆችህ ላንተ ብለው መስዋእት ከፈሉ፣ አስተማሩህ፣ ባጭሩ ለዚህ አበቁህ። አንተ ግን እነሱን ትቃወማለህ!" የሚል ነው።

አዎ! ወላጆቼ መስዋእት ከፍለዋል። ግዜው በሚፈቅደው መንገድ አምባገነኖችን ለማስወገድ ታግለዋል። ሲታገሉ ዓላማ ነበራቸው። ዓላማቸውም ነፃነት ነበር። መስዋእት የተከፈለበት ዓላማ አንድ አምባገነን (ደርግ) በሌላ አምባገነን (ኢህአዴግ) ለመቀየር አልነበረም።

አዎ! መስዋእት ከፍለዋል። የተከፈለው መስዋእት ለስልጣን አልነበረም፣ ለዴሞክራሲ እንጂ። ለስልጣን መስዋእት መክፈል አያስፈልግም። ምክንያቱም ከተሰዋህ፣ ከሞትክ ስልጣን የት ታገኘዋለህ? ዓላማህ ስልጣን መያዝ ከሆነ እስከ ሞት የሚደርስ መስዋእት መክፈል የለብህም። ምክንያቱም ከሞት በኋላ ስልጣን አይገኝም።

ወላጆጃችን ግን መስዋእት ከፈሉ። መስዋእት የሚከፈለው ለነፃነት ነው። የመስዋእት ዓላማ ነፃነት ነው። ወላጆቻችን መስዋእት ሲከፍሉ እኛ ልጆቻቸው በነፃነት በዴሞክራሲያዊ መንገድ የፈለግነውን መደገፍ፣ ያልፈለግነውን ለመቃወም፣ ወይም በፈቃዳችን መሰረት መደገፍም መቃወምም ለመተው ነበር። በምርጫችን ስንኖር የሚደርሰንን በደል እንዳይኖር ነው። እኔ በዚሁ መሰረት ወላጆቼን በከፈልሉኝ መስዋእት መሰረት በነፃነት ለመኖር እየሞከርኩኝ ነው። 

በነፃነት ለመኖር ሲፈልግ መቃወም ሲፈልግ ደግሞ መደገፍ አለብኝ። ህወሓት ግን የኔን መቃወም ይቃወማል። ምርጫዬ ሁኖ መቃወም ሲፈልግ እንደ ጠላት ያየኛል፤ ከሃዲ ይለኛል። የትግራይ ወጣት ሙሉ በሙሉ የህወሓት አባል መሆን አለበት እያለ የፓርቲ አባል ያለመሆን ፍላጎቴንና መብቴ ይጥሳል። የህወሓት አባል ባለመሆኔ የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች እንዳላገኝ ያደርጋል። የተከፈለው መስዋእት ግን ለዚህ አይደለም። ስለዚህ ህወሓት የሰማእታትን አደራ አፍርሷል፤ የነፃነት ዓላማው በስልጣን ቀይሮታል።

እንዲህ ከሆነ ታድያ እንዴት ህወሓትን አልቃወምም? ህወሓትን በመቃወም የወላጆቼን የነፃነት ዓላማ ከግብ አደርሳለሁ። ወላጆቼ ለኔ ነፃነት ከታገሉ ያመጥሉኝን ነፃነት ብጠቀም ችግሩ ምንድነው? የወላጆቼን ዓላማ ለሚጠመዝዝ አካል ብቃወም ችግሩ ምንድነው? ስለዚህ ህወሓት መቃወሜ ትክክል ነው። ምክንያቱም መስዋእት የተከፈለበት ዓላማ መተግበር አለበት። የህወሓት ተግባር ፀረ ሰማእታት ዓላማ ነው።

.
.
.

ወላጆቼ የታገሉት ለራሳቸው ነው። (እላይ ከፃፍኩት የሚቃረን ይመስላል፣ ግን ሌላ መንገድ ነው)። ለኔ ሊሆን አይችልም። ወላጆቼ የራሳቸው የህይወት መንገድ አላቸው። የነሱ ጀግንነት ለራሳቸው ነው። ለኔ ሊሆን አይችልም። የወላጆቼን መንገድ መከተል ካለብኝ፣ የወላጆቼን አደራ መተግበር ካለብኝ ልክ እንደነሱ ጀግና መሆን አለብኝ። በወላጆቼ ጀግንነት መዋጥ ሳይሆን የራሴ የሆነ የጀግንነት ታሪክ ሊኖረን ይገባል። ወላጆቼ ገዢውን መደብ ተቃውሞው ለነፃነታቸው ታገሉ፣ ጀግንነት ፈፀሙ። እኔስ እንደነሱ ገዢውን መደብ በመቃወም ለነፃነቴ ብታገልና ጀግና ብሆን ችግሩ ምንድነው?

አባትህ ጀግና ስለነበረ ባባትህ ጀግንነት ኑር፣ የራስ ህ የጀግንነት ታሪክ ሊኖርህ አይገባም ያለ ማነው? ባባትህ ጀግንነት የምትኮራ ከሆነ ለምን አንተ ራስህ ጀግና ለምሆን አትሞክርም?

እመኑኝ! ወላጆቼ ታግለው ደርግን ባያባርሩ ኑሮ እኔው ራሴ በደርግን እታገለው ነበር። ወላጆቻችን ደርግን ስለታገሉ እኛ ልጆቻቸው ህወሓትን መታገል የለብንም ያለ ማነው? ማንም ይሁ ማን ፀረ ነፃነት የሆነ ስርዓት ካለ መቃወም አለብን።

አዎ! በህወሓት ዘመን ነው የተማርኩት። ግን በህወሓት ግዜ ስለተወለድኩ ብቻ ነው። በሌላ ስርዓት ብወለድ ኑሮ በሌላ ስርዓት እማር ነበር። ህወሓት ዜጎችን የማስተማር ግዴታ አለበት (በስልጣን እስካለድረስ)። ያስተማረንን ስርዓት መቃወም የለብንም የሚል ሎጂክ ካለ ግን የህወሓት መሪዎችም የሃይለስላሴና የደርግ ስርዓቶች መቃወም አለነበረባቸውም ማለት ነው። ምክንያቱም የህወሓት ባለስልጣናት የተማሩት በህወሓት አይደለም፣ በሃይለስላሴና በደርግ ስርዓቶች እንጂ።

እኔ የተማርኩት ሀገርንና ህዝብን ለመለወጥ እንጂ ታማኝ የገዢው መደብ አገልጋይ ለመሆን አይደለም። የተማርኩት ሀገርን የሚጠቅም ነገር ለመስራት እንጂ የፓርቲ ካድሬ ለመሆን አይደለም። ደግሞ የተማርኩት በመንግስት ሃብት (በህዝብ ሃብት) እንጂ በህወሓት (በፓርቲ) ሃብት አይደለም። ስለዚህ በሀገር ሃብት ከተማርኩ ለሀገር እድገት መስራት አለብኝ። ይህም እያደረግኩ ነው።

Ethiopian political refugee living in London alleges he was victim of 'unprecedented example of espionage on British soil'




National Crime Agency urged to investigate after discovery of surveillance software on a computer belonging to Tadesse Kersmo

The National Crime Agency has been asked to investigate the alleged use of computer software to spy on an Ethiopian political refugee living in London in an unprecedented example of espionage on British soil.

The charity Privacy International has made a criminal complaint to the agency’s National Cyber Crime Unit following the detection of the surveillance software FinSpy on a computer belonging to Tadesse Kersmo, who fled to Britain from Ethiopia in 2009.
FinSpy, a “Trojan” programme which was developed and produced by the British-German company Gamma International, allows a remote user to gain full access to a targeted computer and even to turn on functions such as microphones and cameras to record the computer’s owner without their knowledge.

Mr Kersmo, a university lecturer, claimed that he had been the victim of espionage by the Ethiopian Government because of his involvement with the political opposition group Ginbot 7. “I felt that the United Kingdom was a safe and free country but I was wrong and I feel very disappointed,” he said.

The FinSpy surveillance software first appeared on his computer in 2012 and was only detected after the issue was highlighted in a study by the Citizen Lab at the University of Toronto, which reported on a campaign to infect computers with FinSpy by sending a rogue email containing pictures of Ginbot 7 members.

Mark Scott, a lawyer with London firm Bhatt Murphy, said there was no legal justification for the software. “If your computer is in the UK and it’s intercepted and that’s without lawful authority then that is a crime. It’s very difficult to see what lawful authority.”
Mr Scott said he knew of no other similar incidents.

Mr Kersmo told a London press conference on Monday that documents and audio clips from Skype conversations involving him and other Ginbot 7 members had been published in doctored format online in order to discredit him. He said that the leaders of Ginbot 7 – a pro-democracy group formed from Ethiopian exiles in the United States and Europe – had feared they had a mole in their ranks. “The main purpose was probably to create suspicion among the executive committee members and it did to some extent.”

Calling on the NCA to investigate, he said: “It’s not only (about) my own personal liberty but also the UK’s interests and other Ethiopian citizens who live in the UK.”

Eric King, head of research for Privacy International, said: “Even when someone flees persecution in their own country, western-made surveillance technologies such as FinSpy can still be used by repressive regimes to monitor the moves of political activists anywhere around the world.”
The charity said that FinSpy was extremely difficult to detect. Trojan programmes are usually triggered by opening an email or download containing the invasive software.

According to the Citizen Lab research, command and control servers for FinSpy have been set up in 35 countries, including Ethiopia, Turkmenistan, Bahrain and Malaysia. Privacy International has asked HMRC to say whether Gamma International has an export licence for distributing the software to these regimes. Mr Scott said: “If the software needs to be exported to a country outside the European Union it requires an export licence. As far as the information we have, there has been no licence granted to Ethiopia or indeed any other country.”

John Campbell, a senior lecturer at the University of London’s SOAS, said the FinSpy case had “extensive implications” for the Home Office and could lead to more asylum claims if political opponents were being subjected to computer espionage. He said that scores of Ethiopian political dissidents had been arrested since the 2005 national elections and that some had been given life sentences.
Gamma International could not be reached for comment

ረዳት ፓይለት ሃይለመድህን ተላልፎ ይሰጣል የሚል እምነት የለኝም።


ከፋሲል የኔአለም (ጋዜጠኛ)
Feb 18.2014

አንደኛ፣ ኢትዮጵያ የሞት ቅጣትን ተግባራዊ የምታደርግ አገር ናት። 
ሁለተኛ፣ ኢትዮጵያ በሰብአዊ መብት ጥሰት በአለም የምትታወቅ ናት።
ሶስተኛ፣ ኢትዮጵያና ስዊዘርላንድ ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ የመስጠት ስምምነት ( extradition treaty) የላቸውም::
አራተኛ፣አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅቶችና በአውሮፓ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዝም ብለው አይቀመጡም።

አምስተኛ፣ እንደሚባለው ጭንቀት ኖሮበት ድርጊቱን ከፈጸመም የበለጠ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይመለስ ያደርገዋል። ምክንያቱም በስደተኝነት ህግ የአእምሮ ጭንቀት ያለባቸው ሰዎች ጥገኝነት ለማግኘት ከፍተኛ እድል አላቸውና።
ስድስት፣ የአእምሮ ጭንቀቱ መንስኤ የቅርብና ከአጎቱ ሞት ጋር በተያያዘ ከሆነ ደግሞ ጥገኝነት ለመጠየቅ ጉዳዩን ይበልጥ ያከብድለታል ምክንያቱም የአጎቱ ሞት መንስኤ እስካሁን እንቆቅልሽ እንደሆነ አለና። እህቱ የጻፈችውም ደብዳቤ የሃይለመድህንን ችግር ይበልጥ የሚያሳይ ነው ። "ጠላቶች እንዳሉ እንደሚያምን ፣ ስልኩን እንደጠለፉት እንደሚያስብ፤ በላፕቶፑ ካሜራ ሳይቀር ያዩኛል ብሎ ስለሚሰጋ ካሜራውን ሳይሸፍን እንደማይከፍት እንዲሁም፤ ወጥቶ እስኪገባ ቤቱን ሲበረብሩ የቆዩ ስለሚመስለው ካሜራ ጠምዶ መሄድ " መጀመሩን መግለጿ፣ የሃይለመድህ መሰረታዊ ችግር የደህንነት ዋስትና ማጣት መሆኑ በአገሪቱ ውስጥ ያለውን የደህንነት እጦት (insecurity) የሚያሳይ ነው። በቤተሰቡ በተለይም በአባቱ ላይ ተከፍቶ የነበረው የማጥፋት ዘመቻም ለጭንቀቱ መንስኤ ሊሆን ይችላል።

የሃይለመድህን ድርጊት ባለሁለት ሰይፍ ነው። የኢትዮጵያ መንግስት በሁለቱም ሰይፍ መቆረጡ አይቀርም። ፓይለቱን የአእምሮ በሽተኛ አድርጎ ቢያቀርበው፣ ለአየር መንገዱ ትልቅ ኪሳራ ነው። መንገደኞች ከእንግዲህ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመጓዝ ድፍረቱ አይኖራቸውም፣ ለዚህም ይመስለኛል አቶ ሬድዋን ፓይለቱ ሙሉ ጤነኛ ነው ሲሉ መግለጫ የሰጡት። ወጣቱ ለስደት መጠየቂያ በማሰብ የወሰደው እርምጃ ነው ቢሉም፣ " በደህና የኑሮ ሁኔታ ላይ የሚገኝ ሰው እንዴት ስደትን ሊመርጥ ቻለ?"፣ ከስደት የከፋ ችግር ቢያጋጥመው ነው ተብሎ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ መነሳቱ አይቀሬ ነው። መንግስት ግራ ሲጋባ ይታየኛል።
             
                     

Monday, February 17, 2014

Ethiopian Airlines co-pilot hijacks plane to seek Geneva asylum

The co-pilot of an Ethiopian Airlines plane flying from Addis Ababa to Rome has hijacked the aircraft and landed in Geneva, Swiss police say.

ከአዲስ አበባ ወደ ሮም ሲበር የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ‪#‎ET702‬ ተጠልፎ በጄኔቫ፣ ስዊዘርላንድ አረፈ።ረዳት አብራሪው ዋናው ፓይለት ወደ መፀዳጃ ቤት በሚያቀናበት ሰዓት ሙሉ አውሮፕላኑን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ ፓሊስ ተናግሯል። 
በትዊተር ማህበራዊ ገጽ ላይ በተለቀቀ የፓይለቱ ወይም የረዳት ፓይለቱ እንደሆነ በግልጽ ባልታወቀና ከአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪው ጋር በተደረገ የሬድዮ ግንኙነት ላይ “ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፈን እንደማንሰጥ ማረጋገጫ ወይም ጥገኝነት እንዲሰጠን እንጠይቃለን” የሚል መልዕክት ተደምጧል፡፡
ለበለጠ መረጃ ይህን ይጫኑ==>











Monday, February 10, 2014

የ ኤርትራው ፕሬዘዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ‘ኤርትራ ከኢትዮጲያ ጋር ለመሸማገል ጥያቄ አቅርባለች መባሉ የፕሮፓጋንዳ ብልጫ ለማግኘት የሚደረግ የህፃናት ጨዋታ ነው” ሲሉ መለሱ



‘ኤርትራ ከኢትዮጲያ ጋር ለመሸማገል ጥያቄ አቅርባለች መባሉ የፕሮፓጋንዳ ብልጫ ለማግኘት የሚደረግ የህፃናት ጨዋታ ነው” የ ኤርትራው ፕሬዘዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኤርትራ ቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ከሁለት ጋዜጠኞች ጥያቄ እየቀረበላቸው እሳቸውም ምላሽ ሲሰጡ ቆይተዋል፡፡
ፕሬዝዳንቱ ረጅም ቆይታ የነበራቸው ቢሆንም ኢትዮጵያን በተመለከተ የተናገሩትን ላልተመለከታችሁት ወይም ተከታትላችሁም ቋንቋውን ለማትሰሙት ጀባ ልበላችሁ፡፡ ትርጓሜዬ ግን ቃል በቃል ወይም እንደወረደ ሳይሆን ፅንሰ ሃሳቡን መሰረት ያደረገ መሆኑን እንድትረዱልኝ አሳስባለሁ፡፡
ጋዜጠኛው <<ሰሞኑን በመገናኛ ብዙሃን ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ለመሸማገል ጥያቄ አቅርባለች እየተባለ ነው፡፡ እውነት ነውን?>> ሲል ጠየቃቸው፡፡ እርሳቸውም እንዲህ ሲሉ መለሱለት፡፡
<<ኤርትራ ሸምግሉኝ አለች፤ እንዲህ ብላለች፤ እንዲያ ተብሏል የሚባል ወሬ ብቻ ነው፡፡ ወያኔ ሲዳከም የሚያደርገው የህዝብ ግንኙነት /PR/ ስራ ነው፡፡
ውይይት እንፈልጋለን፤ ምናምን፤ ያላንኳኳው በር የለም፡፡ የፕሮፓጋንዳ ብልጫ ለማግኘት የሚደረግ የህፃናት ጨዋታ ነው፡፡
ይሄ ነገር ይቅርባችሁ ነው የምለው፡፡ ለምን በዚህ ግዜያቸውን እንደሚያጠፉ አይገባኝም፡፡ አንዳንድ ግዜም ይገርመኛል፡፡ ማንን ለማታለል ነው እንዲህ የሚያደርጉት፡፡ ፍላጎታቸው እኛን ሰይጣን አስመስለው የማሳየትና እራሳቸውን መልዓክ አድርገው የማቅረብ ሙከራ ነው፡፡
ውጭ ያለውም ሆነ እዚህ ያለው ወጣት በንዲህ አይነት ወሬ መደናገር የለበትም፡፡ ምንም አዲስ ነገር የለም፡፡>> ሲሉ መልስ ሰጥተዋል፡፡
የቀድሞው የአሜሪካ አምባሳደር ኮህን ኤርትራ ከኢትዮጵያና ከአሜሪካ ጋር ሊኖራት ስለሚገባው ቀጣይ ግንኙነት የሰጡትን አስተያየት በተመለከተም ጋዜጠኞቹ ጥያቄ አንስተውላቸዋል፡፡
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በሰጡት አስተያየትም <<አምባሳደሩ እኔን የኤርትራ እጣ ፈንታ ከኢትዮጵያ ጋር የተሳሰረ ነው ብሎኛል ማለቱ ሀሰት ነው>> ብለዋል ኢሳያስ አፈወርቂ፡፡
<<ይሄ ማለት እኮ ያለ ኢትዮጵያ ኤርትራ የለችም እንደ ማለት ነው፡፡ ይህን እንኳን ልናገረው አስቤው አላውቅም፡፡>> ሲሉ መልሰዋል፡፡
በከበደ ካሳ DireTube

የአቶ አሥራት ጣሴ እስር የኢህአዴግ የጉልበት ፖለቲካ ማሳያ ነው!

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ የተሠጠ መግለጫ
UDJ SEAL
ፓርቲያችን አንድነት በተደጋጋሚ ከገዥው ፓርቲ ህግን ከለላ በማድረግ እና የመንግስትን ሥልጣን በመጠቀም የሚደርስበትን ከፍተኛ አፈና ተቋቁሞ የኢትዮጵያን ህዝብ ሉዓላዊ የስልጣን የበላይነት ለማረጋገጥ ትግሉን አጠናክሮ መቀጠሉ ከማንም የተሰወረ አይደለም፡፡
በተለይም ፓርቲያችን በመላው የሀገራችን ክፍል የዘረጋውን መዋቅር በህዝባዊ አቅም ወደ ተሻለ ደረጃ በማሸጋገር በአምስት ዓመት ስትራተጂክ ዕቅዱ መሰረት እያከናወነ ያለው ህዝባዊ ንቅናቄ እና በተሳካ ሁኔታ ጠቅላላ ጉባዔ አካሂዶ ዴሞክራሲያዊ የአመራር ሽግግር ማድረጉ በመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ ትልቅ ተስፋ ያሳደረ ቢሆንም ገዥውን ፓርቲ በአንጻሩ ከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንደከተተው ይስተዋላል፡፡
ኢህአዴግ ቀደም ሲል የፓርቲያችንን እንቅስቃሴ በመከታተል ከከፍተኛ አመራሮች መካከል አቶ አንዱዓለም አራጌ፤ ናትናዔል መኮንን እና ሌሎች በርካታ አባላትን የተለያየ ምክንያት ፈጥሮ እየወነጀለ ለእስር መዳረጉ የሚታወቅ ነው፡፡ ይህም በድንገት የተደረገ ሳይሆን የቀድሞ ጠቅላይ ሚንስትር እና የኢህአዴግ ሊቀመንበር አቶ መለስ ዜናዊ በግልጽ በፓርላማ ተገኝተው ‹‹አንድነት ፓርቲ እግር ሲያወጣ እግሩን እንቆርጣለን›› ባሉት መሰረት የፈጸሙት ነበር፡፡
አሁንም የራዕያቸው አስቀጣይ ነን የሚሉ የገዥው ኃይሎች ፈለጋቸውን ተከትለው የአውራ ፓርቲ (የአንድ ፓርቲ ስርዓት) ለመገንባት አንድነትን በጉልበት ፖለቲካ ማጥፋት እንደ ብቸኛ መንገድ ወስደው እየተረባረቡ ይገኛሉ፡፡ በመላው የሀገራችን ክፍል በርካታ አባሎቻችን ከስራ ተፈናቅለዋል፤ በግፍ ከሀገራቸው እንዲሰደዱ ተደርገዋል፤ ታስረዋል፤ ተደብድበዋል፡፡ ይህም በየጊዜው በፓርቲያችን ልሳን በመረጃ ተደግፎ ለህዝብ ይፋ የተደረገ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በፓርቲያችን አመራር እና አባላት ላይ የተፈጸመውን የሰብዓዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብት ጥሰት ባመላከትንበት ሪፖርትም ተካተቶ ለህዝብ ይፋ ተደርጓል፡፡
በተለይም የሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት በሚል የተካሄደውን ህዝባዊ ንቅናቄ ተከትሎ ፓርቲያችን በተንቀሳቀሰባቸው አሥራ አንድ የሀገራችን ከተሞች ጉልህ ሚና የተጫወቱ እና በህዝብ ተቀባይነት ያላቸውን አባላት ምክንያት እየፈጠሩ እና የፍትህ ስርዓቱን የፖለቲካ መሳሪያ እያደረጉ ለእስር እና ለእንግልት መዳረጉን አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡
ኢህአዴግ ገና በጊዜ የጀመረው የ2007 ዓ.ም የምርጫ ዘመቻ የተለመደውን የጉልበት ፖለቲካ የተከተለ ሲሆን በቅርቡ በምዕራብ ሸዋ ዞን ለንሴቦ ወረዳ አቶ አለማየሁ ለሬቦ የተባሉ የሲተዳማ ዞን የአንድነት ስራ አስፈጻሚ በአዲስ አበባ ተገኝተው የፓርቲ ጉባኤ ተሳትፈው ሲመለሱ በቁጥጥር ስር ውለው ለ22 ቀናት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ በእስር ቤት ከተሰቃዩ በኋላ መንግስትን ሰድበዋል የሚል ክስ ተመስርቶባቸው በዋስ ተለቀዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ በየካቲት 30 ቀን የፓርቲያችን ከፍተኛ አመራር (የብሄራዊ ምክር ቤት አባል) የሆኑት አቶ አስራት ጣሴ ፍርድ ቤትን ዘልፈዋል ተብለው ለእስር የተዳረጉ ሲሆን ሌሎች አራት ከፍተኛ የፓርቲ አመራሮች ሊታሰሩ ሴራ እየተሸረበባቸው መሆኑን ምንጮች ለፓርቲያችን እያረጋገጡ ይገኛሉ፡፡
የፍትህ ስርዓቱን ዋነኛ የፖለቲካ መሳሪያ ያደረገው የኢህአዴግ መንግስት አቶ አስራት ጣሴን ለማሰር እንደ ምክንያት የተጠቀመው በአዲስ ጉዳይ መጽሄት 197 ቅፅ 7 ያወጡትን ጽሑፍ ሲሆን አጠቃላይ መልዕክቱም በኢትዮጵያ ውስጥ ፍትህ የሌለ መሆኑን፤ ህጎች አፋኝ መሆናቸውን፤ ኢ.ቲቪ የሰራቸው አኬልዳማ፤ ጀሃዳዊ ሃረካትና ሌሎች ለፖለቲካ ጥቃት ማድረሻ የተቀነባበሩ ድራማዎች ህገ ወጥ መሆናቸውን የሚገልጽ ነው፡፡ ይህ የፍትህ ጥያቄ ደግሞ አቶ አስራት ጣሴ ገና በጠዋት ለትግል የወጡበት፤ ከመሰሎቻቸው ጋር ሆነው አንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍት ፓርቲ እንዲመሰረት በርካታ መስዋዕትነት የከፈሉበት የፖለቲካ አላማቸው እና የፓርቲ አቋም መሆኑ ይታወቃል፡፡
‹‹የኢህአዴግ መንግስት ከሚመራቸው ፍርድ ቤቶች ፍትህ ይገኛል ብለን ሳይሆን ለታሪክ እንዲመዘገብ ወደ ፍርድ ቤት እንሄዳለን›› ሲሉም የግል ሃሳባቸው ብቻ ሳይሆን በብዙ አንቀጽ የተጠቀሰ የፓርቲያቸው አቋም ስለመሆኑም ማሳያ ነው፡፡ ከዚህም በላይ ኪሊማንጃሮ የተባለው ድርጅት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመተባበር በመንግስት ተቋማት ላይ ያደረገው ጥናት እንደሚያሳየው በህዝብ ከማይታመኑ ተቋማት መካከል ፍርድ ቤቶች በአንደኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡ ናቸው፡፡
ከነዚህ በህዝብ ከማይታመኑ ተቋማት ፍትህ አይገኝም ብሎ ማመን እና እምነትን መንገርም ሆነ መጻፍ ህገ መንግስታዊ መብት መሆኑ እየታወቀ በአካል ባልተገኙበት ችሎት በአካል ተገኝቶ ችሎትን ያወከ ወይም የዘለፈ በሚቀጣበት ፍታብሔር አንቀጽ 480 ቀርበው እንዲያስረዱ ከተጠሩ በኋላ ለእስር ተዳርገዋል፡፡ ይሁን እንጂ የተጠሩበት የፍታብሔር አንቀጽ የሚያዘው ጥፋታኛ ሆነው የተገኙ ቢሆን እንኳ በአነስተኛ የገንዘብ መቀጮ የሚቀጣ እንጂ ለእስር የሚያበቃ አልነበረም፡፡
ኢህአዴግ ይህንን እያደረገ ያለው ቀናቶች ወደ 2007 ዓ.ም ምርጫ እየገሰገሱ እና ፓርቲያችንም በህዝባዊ አቅሙ እየጎለበተ በመምጣቱ ካለቃቸው እንደተማሩት እግር ያወጣ ፓርቲያችንን እግር በመቁረጥ፤ አመራሩን ህግን ከለላ አድርገው ለእስር በመዳረግ፤ እንዳይጽፍ፤ እንዳይነገር እና በፍርሃት ቆፈን ተይዞ አንገቱን እንዲደፋ በማድረግ በምርጫ ሜዳው ከጀሌዎቻቸው ጋር ሩጠው አሸንፈናል ብሎ ለማወጅ የሚደረግ አስነዋሪ ዘመቻ ነው፡፡
ነገር ግን እንዲህ ያለው አምባገነናዊ ተግባር ትግላችንን የበለጠ አጠናክረን በመግፋት ሰላማዊ ትግሉ የሚጠይቀንን መስዋዕትነት ለመክፈል የሚያበረታን እንጂ ወደኋላ የማይመልሰን መሆኑን ዛሬም እንደ ትላንቱ ለመላው ህዝባችን እናረጋግጣለን፡፡
የፍትህ ስርዓቱም ከአንድ ፓርቲ ወገንተኝነት እንዲወጣ እና በግፍ የታሰሩ አመራሮቻችንንም በነጻ እንዲያሰናብት እንጠይቃለን !!!!
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!
የካቲት 1 ቀን 2006ዓ.ም

Saturday, February 8, 2014

ግንቦት 7 በአለም ዙሪያ ከሚገኙ አባላቱ ጋር መከረ

ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት በተዘጋጀ የድርጅቱ የስራ እቅድ ላይ በዓለም ዙሪያ ከሚገኙ ዓባላቶቹ ጋር አመርቂ ውይይት አካሄደ። ባለፈው ቅዳሜና እሁድ የተደረጉትን እነዚህን አሳታፊ ውይይቶች የንቅናቄው ከፍተኛ አመራሮች እንደመሯቸውም ተያይዞ ተጠቅሷል።

በሁሉም ቦታ ፍጹም አሳታፊ የነበረውንና ሰአታትን የወሰደውን ይህን ውይይት የመሩት እነኝህ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ከድርጅቱ ምስረታ እስካሁን ድረስ ያለውን የድርጅቱን ጉዞ ባጭሩ ማብራራታቸውን የጠቀሰው ዘጋቢያችን ለቀጣይ ሁለት አመታት ምን መደረግ አለበት የሚለውን የስራ እቅድ ለተሳታፊዎች በማቅረብ ከፍተኛ ውይይት ከተደረገበት በሗላ በሁሉም ቦታ በአባላት ሙሉ ድምጽ ተቀባይነት አግኝቶ መጽደቁን ዘጋቢያችን ጨምሮ ገልጿል።
በስብሰባው ወቅት ለፍትህ፡ ለነፃነትና ለዲሞክራሲ የሚደረገው ጉዞ ከታሰበው እቅድ በላይ በፍጥነት እየተጓዘ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን ይህም በአባላቱ ከፍተኛ ቁርጠኝነት የተገኘ መሆኑ በየውይይቱ በአጽንኦት ተገልጿል። እኛ ከተባበርን የምንፈልገውን ከማድረግ የሚያግደን ሃይል የለም፣ የወገኖቻችን ስቃይ የሚያበቃበት የድሉ ምዕራፍ ላይም እንገኛለን ስለሆነም ሁላችንም በከፍተኛ የትግል መንፈስ ለመጨረሻው የድል ጉዞ በከፍተኛ ወኔ እንነሳ በሚል የትግል ጥሪም ተላልፏል።
በየከተሞች ከነበሩ የውይይቱ ተሳታፊዎች ለተነሱ በርካታ ጥያቄዎች አጥጋቢ ምላሽ የተሰጠ ሲሆን አባላቱ በአዲስ የስራ መንፈስና ወኔ ለእቅዱ ስኬት እንደሚሰሩ መናገራቸውን የጠቆመው ዘጋቢአችን በአካል በስልክና በመሳሰሉት የመገናኛ መንገዶች ያነጋገራቸው በተለያዩ ከተሞች ውይይቱን የተሳተፉ አንዳንድ የድርጅቱ አባላት በተለይም በቀረበው የሁለት አመቱ የስራ እቅድ ደስተኞች በመሆናቸው ለስኬቱም ከምን ግዜውም በላይ እንደሚሰሩና ትግሉ ለሚጠይቀው ሁሉ መስዋእትነትን ለመክፈል ራሳቸውን ማዘጋጀታቸውን ዘጋቢያችን ጨምሮ ገልጿል።

የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ቴክኒክና ሞያ ማሰልጠኛ ማእከል በጋዜጠኝነትና በኮምፒዩተር ትምህርት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ ተማሪዎች በሰርትፍኬት አስመረቀ፣






ይሀው በትህዴን ማሰልጠኛ ማእከል ከህዳር 1 እስከ ጥር 24/2006 ዓ/ም ለተከታታይ ሰዎስት ወራት የተካሄደ ስልጠና። ሰልጣኞቹ በጋዜጠኝነትና በኮምፒዩተር ሞያ ብቁ የሆነ እውቀትና ችሎታ ቀስመው እንዲወጡ አላማ ያደረገና። በጨበጡት አቅምም ድርጅቱ በሚያካሂደው ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ላይ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ለማስቻል እንደሆነ ማእከሉ ገልፀዋል፣
     በምረቃው ወቅት የተገኘው የድርጅቱ ሊቀመንበር ታጋይ ሞላ አስገዶም ለተመራቂዎች ሽልማት ከሰጠ በኃላ ባሰማው ንግግር። ይህ ሲሰጥ የቆየው የስልጠና ትምህርት የመጀመርያ እንዳልሆነና በየግዜው ሲካሄድ እንደነበረ ከገለፀ በኋላ። ሞያውን ለማስጨበት ጥረት ላደረጉ አሰልጣኖችና ተማሪዎችም። እንኳን ፍሬያችሁን ለማየት አበቃቹህ ሲል ገልጸዋል፣ 
     ተጋይ ሞላ አስገዶም በማስከተል ወደ ህዝቡ ትክክለኛና ጥራት ያለው መረጃ ለማቅረብ፤ የስርዓቱን ፀረ ህዝብ ተግባሮች ለማጋለጥና አጠቃላይ የድርጅታችን ፖለቲካዊ ስራዎች በብቃት ለማስፈፀም ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው በማስታወስ ቀጣይ ለሚያደርጉት የስራ እንቅስቃሴም የተሳካ እንዲሆንላቸው ተመኝቶላቸዋል፣  
     ጥር 25 2006 ዓ/ም በተካሄደው የምረቃ ስነ-ስርዓት  የተገኘውና  ስልጠናውን ከሰጡ አስተማሪዎች እንዱ የሆነው ታጋይ ኣስመላሽ ሃይሉም። ተማሪዎቹ በስልጠናው ወቅት ላሳዩት ተሳትፎ በማድነቅ። ለሰልጣኞቹ እንኳን ለዚሁ የምረቃ ቀን ኣደረሳችሁ ብለዋል፣


    በመጨረሻ! የተማሪዎቹ ተወካይ በምረቃው ግዜ ተሳታፊዎች ለነበሩ እንግዶችና ተማሪዎች እንኳን ለዚሁ የምረቃ በአል አደረሰን በማለት። ሰልጣኞቹ ትምህርቱን ለመጨበጥ ያሳዩት ጥንካሬ ድርጅቱ በሰጣቸው ስራ ላይም ደግመው ማሳየት እንደሚችሉ ቃል ገብተዋል፣
    የተከበራቹህ ተመልካቾቻችን የምረቃው ስነ-ስርዓት ሙሉውን ይዘትና ልዩ ፕሮግራም በቅርብ ቀን እናቀርበዋለን፣  

Friday, February 7, 2014

Breaking - Ethiopia: Senior Official of the opposition UDJ, Asrat Tassie, detained in Addis Abeba

Image
Ethiopian opposition party UDJ senior official Asrat Tase has been arrested today for writing article that criticized a recent ETV documentary that accuses several Ethiopian journalists and opposition figures as terrorists. The court ordered Ato Asrat to appear in court next week. 

Also EPRDF is Ready to detain 5 of UDJ Officials.
የአንድነት ብሔራዊ ምክር ቤት አባልአቶ አስራት ጣሤ ታሰሩ::
ኢህአዴግ አቶ ዳንኤል ተፈራን ጨምሮ አራት የአንድነት አመራሮችን ለማሰር መዘጋጀቱ ተጋለጠ
#Ethiopia #EPRDF #UDJ #Justice
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ አስራት ጣሴ፣ በክስ ሂደት ላይ የነበረው የአኬልዳማ ዶክመንተሪ በድጋሚ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን መታየቱን ተከትሎ በአዲስ ጉዳይ መጽሔት ላይ ከፃፉት አስተያየት ጋር በተያያዘ “ዘለፋ አዘል ጽሑፍ” ጽፈዋል በሚል ፍርድ ቤት ቀርበው እንዲያስረዱ ትዕዛዝ በተላለፈባቸው መሰረት በዛሬው እለት በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የተገኙ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ለ7 ቀን ታስረው በቀጣዩ ሳምንት እንዲቀርቡ በማለት የእስር ትዕዛዝ ወስኖባቸዋል ፡፡

ኢህአዴግ አቶ ዳንኤል ተፈራን ጨምሮ አራት የአንድነት አመራሮችን ለማሰር መዘጋጀቱ ተጋለጠ ወጣቱ ፖለቲከኛና ደራሲ ዳንኤል ተፈራን ጨምሮ 4 አመራሮችና አባላት እንዲታሰሩ ኢህአዴግ ወስኗል፤ የክስ ቅድመሁኔታዎች በፍርድ ቤት መጠናቀቃቸውን ታውቋል፡፡

ኢህአዴግ አቶ ዳንኤል ተፈራን ጨምሮ አራት የአንድነት አመራሮችን ለማሰር መዘጋጀቱን የፍትህ ሚ/ር ምንጮች አጋለጡ፡፡ ምንጮቹ ለፍኖተ ነፃነት እንዳስታወቁት በኢህአዴግ ጽ/ቤት ትዕዛዝ ክስ እንዲከፈትባቸውና እንዲታሰሩ የተወሰኑት የአንድነት አባላት በርካታ ናቸው፡፡ ሆኖም የመጀመሪያው ዙር ክስና እስር በ4 አመራሮችና አባላት ላይ ያነጣጠረ ነው፡፡


የአማራ ክልል ም/ ፕሬዘዳንትና የብአዴን ፅ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ አለምነው መኮንን፣ የአማራውን ህዝብ በአደባባይ መሳደባቸውንና ማዋረዳቸውን የሚያሰማ መረጃ

የአማራ ክልል ም/ ፕሬዘዳንትና ተብየውና የብአዴን ፅ/ቤት ኃላፊ እና የወያኔ ቅጥረኛና ሆዳም መሐይም የሆኑት አቶ አለምነው መኮንን፣ የአማራውን ህዝብ በአደባባይ መሳደባቸውንና ማዋረዳቸውን የሚያሰማ መረጃ። ክብር ለኢሳት  ይሁንና የተደበቀውን የወያኔን መሰሪ ሴራ የማን አለብኝ ድንፋታ እግር ለግር እየተከታተለ መፈናፈኛ አሳጥቶልናል


  ኢሳትን በመደገፍ ስለ ሐገራችን ወቅታዊ ሁኔታና ከመሰሪዎች ደባ ሐገራችንን  እንታደጋት 
 እስክንድር አሰፋ/ ኖርዌ
 Feb, 08.2014

Tuesday, February 4, 2014

Demonstration in front of Saudi Arabia Embassy in Oslo Norway 2013


Ethiopians demanded to end the murder, the gang rape and treat Ethiopians like human beings, rather than what their citizens uttered in public beating up Ethiopians. The following link leads to a video showing a tangible evidence of the vibrant demonstration in Oslo Norway....
WATCH THE VIDEO BELOW


እስክንድር አሰፋ
OSLO /ኖርዌ
2014



Oromos in Human Zoos at the Turn of the 20th Century?

by Dr. Hourisso Gemechu, Washington, DC.

In an attempt to explain to myself why there are photographs of Oromos here in the United States before 1902 or earlier, I made a discovery that there was not only a good and well documented explanation of for their presence in the United States and elsewhere, but also the primary reason for their presence was the ignorance of human beings in so-called civilized countries.
The photo below began my curiosity and I present it here for contextual reference. Also, this article is an adaptation of several articles on the subject matter of human zoos.
photographs of Oromos here in the United States before 1902 or earlier
Human ignorance in observing differences among different societies and races has always been a burgeoning, expanding, sub-intelligent subset of other human stupidities.  Sometimes these are exhibited liberally and freely, and stupidly; other times it is difficult to see and thoughtless.   These prejudices have been spectacularly exhibited in many ways over the centuries—forced immigration, complete removals, ethnic cleansing, concentration camps, slavery, expulsion, legal intolerance, and so on.  Sometimes people were gathered together and moved far away; other times they were gathered together and removed into compounds right in the middle of cities in which they lived (as in ghettos, “hospitals” and asylum). A Genre not-too often discussed is the human zoo.
During a dark period of world history, intellectuals pondered where to draw the line between humans and animals.  They arrayed humans hierarchically, from the lightest to the darkest skin. Believing that Africans were ape-like, they weren’t sure whether to include apes as human, or Africans as apes.
One artifact of this thinking was the “human zoo.”  Kidnapped from their homes at the end of the 19th century and into the next, hundreds of indigenous people were put on display for white Westerners to view.  Human Zoos shows involved the abduction of indigenous peoples from around the world, particularly Africa.”Often they were displayed in villages built in zoos specifically for the show,”  “but they were also made to perform on stage for the amusement of a paying public.”  Many died quickly, being exposed to diseases foreign to them.
In the 1870s, exhibitions of exotic populations became popular in various countries. Human zoos could be found in Paris, Hamburg, Antwerp, Barcelona, London, Milan, New York, and Warsaw with 200,000 to 300,000 visitors attending each exhibition.
Interestingly nowadays, many people do not think of this horrible indignity of humanity when they flock to Champ de Mars in front of the Eiffel Tower in Paris, France.  However, about 100 years ago, the same sprawling garden used to be visited by hundreds of thousands of people to not only marvel at the creation of Gustave Eiffel but also to get amused and entertained by the ‘exotic’ people from faraway lands like Asia, Africa and Oceania, who were exhibited primarily because of their different size, ethnicity, culture and color.
A young African girl in a human zoo in Belgium
A young African girl in a human zoo in Belgium
Hamburg animal trader Carl Hagenbeck.
Carl Hagenbeck
One of the most prominent of the human zoo operators was the Hamburg animal trader Carl Hagenbeck. He would go on expeditions in foreign countries and bring back both animals and people for European collections. The zoo in Hamburg still bears his name. In his memoirs, Carl Hagenbeck praised himself, writing, “it was my privilege to be the first in the civilized world to present these shows of different races.”   Carl Hagenbeck, decided in 1874 to exhibit Samoan and Sami people as “purely natural” populations. In 1876, he sent a collaborator to the Sudan to bring back some wild beasts and Nubians. As the photo below testifies, he also brought oromos.
These captives are from Oromo in Ethiopia
These captives are from Oromo in EthiopiaThe photo below shows to Harari somalis in the Carl Hagenbeck’s “Galla” troupe.
Photo shows to Harari Somalis in the Carl Hagenbeck’s “Galla” troupe.
The photo below shows to Harari Somalis
Other examples of human zoo participants were
This group of captives is from Sri Lanka (called Ceylon at the time):
This group of captives is from Sri Lanka
This group of captives is from India:
This group of captives is from India

Sunday, February 2, 2014

US House Bill Requires Accountability From Ethiopia (Press Release)

January 28, 2014

US House Appropriation Bill Requires Increased Accountability from Ethiopia as Prerequisite for Funding

PRESS RELEASE
Solidarity Movement for New Ethiopia
Washington, DC – Is United States policy towards Ethiopia shifting? For years Ethiopians, social justice groups, human rights organizations and civic groups have been calling on donor countries to demand greater accountability from the Government of Ethiopia for funds received, citing the lack of political space, endemic injustice, the repression of basic freedoms and widespread human rights crimes; however, now, the people of Ethiopia have reason to expect that the climate of impunity is changing.
Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE)
The United States House Appropriations Committee has included stringent new requirements of accountability from the Government of Ethiopia in a section of the new 2014 bill that directly addresses Ethiopia. (Please refer to the sub-section of the bill below.)It links the release of U.S. funds designated for Ethiopian military and police forces to Ethiopia’s implementation of corrective policies that would address the declining state of human and democratic rights in the country, including in the Somali Region of Ethiopia where access to the area must be given to human rights and humanitarian organizations. New steps are also to be required that would document actions taken by the government “to investigate and prosecute members of the Ethiopian military and police who have been credibly alleged to have violated human rights.” This is commendable because it is the accountability we have been calling for since the investigations following the Gambella massacre. The names are there but what has always been missing is the impartial judicial system.
The law also prohibits funds appropriated to Ethiopia under the headings, “Development Assistance” and “Economic Support Fund” that are available for the lower Omo Valley and the Gambella region to be used directly or indirectly in the forced evictions of the people. Rather, it is to be used to “support initiatives of local communities to improve their livelihoods” and requires that these initiatives “be subject to prior consultation with affected communities.”
Additionally, it requires the Secretary of the Treasury “to instruct the United States executive director of each international financial institution, like USAID (United States Agency for International Development), the World Bank and the IMF (International Monetary Fund), to oppose financing for any activities that directly or indirectly involve forced evictions in Ethiopia.” This means in any area of the country. Finally the people of Ethiopia have been heard. The United States’ decision, as the largest donor to Ethiopia, will make a difference; hopefully, other donor countries will follow.
If this had been a jury hearing, the burden of proof would have been established. We want to thank those on the House Appropriations Committee for including this in the bill. We also want to thank those in the House and Senate who are responsible for passing this section of the bill, finally pressuring the Government of Ethiopia to be more accountable for its use of U.S. taxpayer funds and more accountable to its own citizens.
Others within the U.S. House, like Congressman Christopher Smith, the chairman of the Subcommittee on Africa, should also be lauded for his continued work which is still in process. Reportedly, that bill will call for democratic reforms in Ethiopia and is a result of the House Sub-committee hearing on Ethiopia last June.
We also want to recognize the work of many different organizations and individuals who have contributed to this outcome through advocacy, research, investigation, documentation, appeals, legal actions, organizing and networking. Such efforts take commitment, resources, perseverance and time, but eventually these efforts can become the leverage necessary for meaningful changes in Ethiopia, like have been accomplished after years of work in countries like South Africa, Chile, and Ghana.
This should encourage Ethiopians and those fighting for reforms in Ethiopia to do more and to not give up. Even with this new law in place, individuals, communities and organizations—both Ethiopian and non-Ethiopian—are critically needed to monitor the situation on the ground; otherwise, compliance may only be rhetoric or on paper. We are hopeful other countries will follow suit.
We know donor countries have a history of aligning with Ethiopia, despite its democratic failings, because it has been the most stable country in a neighborhood of failing and failed states; however, overlooking its deficiencies has weakened its prospects for sustainable stability, increasing the risk that simmering tensions and ethnic divisions within the country could erupt into ethnic violence that could destabilize the entire region. On the other hand, due to Ethiopia’s strategic position in the Horn of Africa and its central importance to Africa, a more democratic Ethiopia could offer much to the continent as well as to global partners. Internal corrections will move the country in the right direction.
Over the coming year or more leading up to the next election in Ethiopia, Ethiopians must be working hard to press for the opening up of greater political space, the implementation of meaningful reforms and engaging in more dialogue across lines of isolation and alienation. This means that reconciliation efforts must come to the forefront. It is a time for truth-tellers, reconcilers and agents of change. This cannot be left in the hands of a few. Yes, Ethiopians should be grateful to those supporting the passage of this bill and for those advocates of freedom, justice and human rights in the world who have helped us and continue to do so; however, ultimately, with God’s help, we Ethiopians must free ourselves.
For those within the TPLF/EPRDF- led government who may not initially be pleased with this new bill or the one being advanced by the House, we encourage you to think forward to an Ethiopia that has a place for both “our children” and “your children” only because meaningful reforms were implemented. Come to your senses. Let us implement it with genuine diligence. We the people will do our share. We urge you to do the same.
The freedom we envision in a New Ethiopia is not only for those living under oppression, but it is also for those who are doing the oppressing for “no one is free until all are free.” If meaningful reforms are to happen, we must start talking with each other rather than about each other, even if we disagree. Let us start the discussions with the following critical issues which have kept our country in shackles:
  1. Release political prisoners and journalists
  2. Repeal the Anti-terrorism law
  3. Repeal the Societies and Charities Proclamation
  4. Open up political space and restore basic freedoms such as of expression, association and religion
  5. Re-establish an independent media and judiciary
No society is at peace until the basic rights of all of the people are observed; not given to only a few based on someone’s favored ethnicity, gender, political viewpoint, religion or other distinction, but given equally because we are all human beings, given life, dignity and value by our Creator God. The New Ethiopia has to start in the hearts, souls and minds of the people, not only of the oppressed, but also of the oppressor. This new bill requiring more justice for all people in Ethiopia is a gift to all of us!  Let us use this God-given opportunity for the common good of the Ethiopian people of today and tomorrow!
———————————————
A copy of the sub-section of the House Appropriations Bill (2014):
AFRICA (p. 1294)
SEC. 7042.
(d) ETHIOPIA.—Funds appropriated by this Act that are available for assistance for Ethiopian military and police forces shall not be made available unless the Secretary of State—
(A) certifies to the Committees on Appropriations that the Government of Ethiopia is implementing policies to—
(i) protect judicial independence; freedom of expression, association, assembly, and religion; the right of political opposition parties, civil society organizations, and journalists to operate without harassment or interference; and due process of law; and (ii) permit access to human rights and humanitarian organizations to the Somali region of Ethiopia; and (B) submits a report to the Committees on Appropriations on the types and amounts of United States training and equipment proposed to be provided to the Ethiopian military and police including steps to ensure that such assistance is not provided to military or police personnel or units that have violated human rights, and steps taken by the Government of Ethiopia to investigate and prosecute members of the Ethiopian military and police who have been credibly alleged to have violated such rights.
 (2) The restriction in paragraph (1) shall not apply to IMET assistance, assistance to Ethiopian military efforts in support of international peacekeeping operations, countering regional terrorism, border security, and for assistance to the Ethiopian Defense Command and Staff College.
(3) Funds appropriated by this Act under the headings ‘‘Development Assistance’’ and ‘‘Economic Support Fund’’ that are available for assistance in the lower Omo and Gambella regions of Ethiopia shall—
(A) not be used to support activities that directly or indirectly involve forced evictions; (B) support initiatives of local communities to improve their livelihoods; and (C) be subject to prior consultation with affected populations.

(4) The Secretary of the Treasury shall instruct the United States executive director of each international financial institution to oppose financing for any activities that directly or indirectly involve forced evictions in Ethiopia

የዲሞክራሲ ለውጥ በኢትዮጵ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌ የሴቶች እና የወጣት ክፍል ሲያስመርጥ ዋለ

 በJan 31,2014 የዲሞክራሲ ለውጥ በኢትዮጵ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌ  የሴቶችና የወጣት ክፍልን በማጠናከር ለቀጣይ ሁለት አመታት ድርጅቱን የሚያገለግሉ ኮሚቴዎችን የድርጅት ክፍል ኃላፊው አዋቀሩ። በእለቱ የድርጅቱ ወጣት አባላትና የቀድሞው ኮሚቴዎች በስብሰባው ላይ በመገኘት ለምርጫው መሳካት የነቃ ተሳትፎ  አድርገዋል።

ያለፉት የወጣቶች ክፍልና የሴቶች ክፍል ኮሚቴዎች ለአዲስ ተመራጮች የስራ ልምዳቸውን በማጋራት በቀጣይም ሐገራቸውን ከወራሪው የወያኔ ስርአት ነፃ ለማውጣት ወጣቱ ትውልድ በውጪም ሆነ በሐገር ውስጥ ያለውን እንቅስቃሴ የመምራት ሐላፊነት ያለበት በመሆኑ እጅ ለእጅ በመያያዝ በጋራ ለመስራት መክረዋል።

ለመጪው ሁለት አመታት እንዲያገለግሉ የተመረጡት ኮሚቴዎችም የተሰጣቸውን ሐላፊነት ለመወጣት ቃል በመግባት የእለቱ ምርጫ በኖርዌ ሰአት አቆጣጠር 17፡00 ሰአት አጠናቀዋል ።







እስክንድር አሰፋ / ኖርዌ