Thursday, August 22, 2013

33ቱ የተቃዋሚ ፓርቲ ስብስብ ሰማያዊ ፓርቲን አባረናል አሉ

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ይልቃል ጌትነት ለጋዜጦች የሰጧቸው አስተያየቶች “…ለሌሎች ፓርቲዎች ክብርና ዕውቅና የነፈገ ነው…” ሲሉ የሰላሣ ሦስቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ስብስብ ቅሬታውን ገልጿል።
አቶ ይልቃል ጌትነት - የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር
በዚህም ምክንያት ፓርቲው ከተቃዋሚዎች ስብስብ እንዲሰናበት መወሰኑን ገልጿል።
“አቶ ይልቃል በበኩላቸው ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በሰጡት ቃል የሰጠሁት አስተያየትና ያንፀባረቅኹት ሃሣብ አዲስ አይደለም፣ እውነትም ነው” ብለዋል።
ለዝርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡

No comments:

Post a Comment