Thursday, January 31, 2013

ቤተ ክህነት የአዲሱን ፓትርያርክ ምርጫ የሚቃወሙትን እንደምትከስ አስፈራራች



(ደጀ ሰላም፤ ጥር 20/2005 ዓ.ም፤ ጃኑዋሪ 28/2013/ PDF)፦ ስድስተኛውን ፓትርያርክ ለመምረጥሰላማዊ የሽግግር ጊዜውን ለማደናቀፍ የሚገኙ ቡድኖችን፣ የመገናኛ ብዙኅንና ግለሰቦችን የመንበረፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ማስጠንቀቁን ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል የስድስተኛውን ፓትርያርክአሿሿም በሚመለከት ሕገ ደንብ ወጥቶ ምርጫውን ተግባራዊ ለማድረግ በእንቅስቃሴ ውስጥ መሆኑንየሚያውቁ አንዳንድ የመገናኛ ብዙኅን፣ ከውስጥ አፍራሽ ኃይሎች የሚቀበሉትን ፀረ ሰላምና ከእውነትየራቀ አሉባልታ ከድረ ገጽ ያገኙ በማስመሰልና ምንጮቻችን እያሉ በውጭና በአገር ውስጥ ያለውንምዕመናን እያወናበዱ በሚገኙት ላይ ቤተ ክህነት ክስ መመሥረቷን የዘገበው ጋዜጣው መግለጫውንየሰጡት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ሳይሆኑ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ እስክንድር ገብረ ክርስቶስመሆናቸውን አብራርቷል።


የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ እስክንድር ገብረ ክርስቶስ የተጠቀሙባቸው ቃላት በርግጥ ጉዳዩ የቤተ ክርስቲያን ሳይሆን ሌላ አስመስሎታል። “ፀረ ሰላም፣ ማደናቀፍ፣ አፍራሽ ኃይሎች” የሚሉትን ቃላት በቤተ ክህነት ሳይሆን በቤተ መንግሥት አደባባይ ሲነገር ስለምናውቃቸው አሁንም ማስጠንቀቂያው የማን ነው የሚለውን እንድንጠይቅ ያደርገናል። ማስፈራራት ግን መልስ አይደለም። ግዴላችሁም ልብ መግዛት ይሻላል። ለማንኛውም የዚህን ዜና ዝርዝር ከዚህ በታች መመልከት ይቻላል።       

ቸር ወሬ ያሰማን አሜን

Civil society crackdown in Ethiopia

JANUARY 4, 2013

On 1 January 2013, Ethiopia took up its seat on the United Nations Human rights Council. The uncontested election – Africa put forward five countries for five seats – has raised some eyebrows, given the country’s own poor rights record. Elected member countries are obliged to ‘uphold the highest standards in the promotion and protection of human rights’. Yet, in Ethiopia, hundreds of political prisoners languish in jails where torture is common and a crackdown on the media and civil society is in full swing.


The blogger Eskinder Nega exemplifies the fate of those who dare to speak out. Eskinder was arbitrarily arrested and jailed following the controversial 2005 elections. After his release from prison two years later, he was placed under ongoing surveillance and banned from publishing. Then, in 2011, he was rearrested, convicted in an unfair trial under Ethiopia’s broad terrorism law, and sentenced to 18 years in prison.  

Since the 2005 elections, the human rights situation in Ethiopia has progressively deteriorated: the government has shut down legitimate political avenues for peaceful protest; and opposition leaders, civil society activists and independent journalists have been jailed or forced to flee. Furthermore, state-driven development policies, including large-scale agricultural development and ‘villagization’ programmes, have seen communities forcibly relocated from their traditional lands, without adequate consultation or compensation, to villages that lack basic services

The ruling party has passed a host of laws attacking the media and civil society, including the Charities and Societies Proclamation that has made independent human rights work in the country almost impossible. The state has frozen the assets of the last two remaining groups – the leading women’s rights organization, the Ethiopian Women Lawyers Association EWLA) – which has provided free legal aid to over 17,000 women – and the Human Rights Council (HRCO).

Ethiopia’s security forces have in recent years been implicated in crimes against humanity and war crimes in the Somali and Gambella regions. But Ethiopia has not only succeeded in stemming criticism at the national level but also internationally. And the worsening human rights situation has not dampened donors’ enthusiasm, even when their assistance has harmed democratic institutions or minority populations. Ethiopia’s friends and partners in the region should use its three-year term on the Council to put its rights abuses under the international spotlight.

 They should use debates to urge the Ethiopian government to release all political prisoners, lift unlawful restrictions on civil society and the media, and stop blocking visit requests byUNhuman rights experts

Wednesday, January 30, 2013

ሃሣብን በመግለፅ ነፃነት ኢትዮጵያ 137ኛ፣ ኤርትራ የመጨረሻ፣ ሶማሊያ በዓለም እጅግ አደገኛ ሆኑ

ኢትዮጵያ ፀረ-ሽብር ሕጓን በጋዜጠኞች ላይ አስከፊ በሆነ መንገድ ስለምትጠቀም የጋዜጠኞች አያያዝ ደረጃዋ ቀደም ሲል ከነበረችበት በአሥር መውረዱን ዓለምአቀፉ ድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የሚባለው ድርጅት አስታወቀ፡፡


የድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የፕሬስ ነፃነት ሠሌዳ

የድንበር የለሽ ጋዜጠኞች
​​ኢትዮጵያ ፀረ-ሽብር ሕጓን በጋዜጠኞች ላይ አስከፊ በሆነ መንገድ ስለምትጠቀም የጋዜጠኞች አያያዝ ደረጃዋ ቀደም ሲል ከነበረችበት በአሥር መውረዱን ዓለምአቀፉ ድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የሚባለው ድርጅት አስታወቀ፡፡

ዛሬ በወጣው የድርጅቱ ሠንጠረዥ ኤርትራ ከ179 ሃገሮች 179ኛ ሆናለች፡፡
ባለፈው የአውሮፓ ዓመት ብቻ 18 ጋዜጠኞች የተገደሉባት ሶማሊያ በዓለም እጅግ አደገኛዋ ተባለች፡፡
አምብሯዝ ፒየር - የድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የአፍሪካ ዴስክ ኃላፊ
​​
ሃሣብን በነፃነት በመግለፅ እና በፕሬስ ነፃነት በኩል ምሥራቅ አፍሪካ በተለይ የአፍሪካ ቀንድ ከአጠቃላዩ አህጉር እጅግ አሳሳቢው መሆኑን በምኅፃር አርኤስኤፍ ወይም ራፖርቶር ሣን ፍሮንቲዬ ወይም ድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የሚባለው ዋና ፅሕፈት ቤቱ ፓሪስ-ፈረንሣይ የሚገኘው ዓለምአቀፍ ቡድን የአፍሪካ ዴስክ ኃላፊ አምብሯዝ ፒየር ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ቡድኑ ዛሬ ባወጣው የአውሮፓ 2013 ዓመት የፕሬስ ነፃነት ሠንጠረዡ ላይ አርትራ የመጨረሻዋ መሆኗን የገለፁት አምብሯዝ ፒየር “…አንድም የግል ፕሬስ የሌለባት፣ በአፍሪካ ትልቋ የጋዜጠኞች እሥር ቤት…” ሲሉ ጠርተዋታል፡፡

ኢትዮጵያ በ2011 ዓ.ም ከሽብር ፈጠራ ጋር በተያያዘ አሥራቸው የነበሩ ሁለት ስዊድናዊያን ጋዜጠኞችን ባለፈው መስከረም መልቀቋ እንደ በጎ ዜና ቢሰማም ለሃገሪቱ ጋዜጠኞች ግን ሁኔታው አሁንም ከባድ መሆኑን አምብሯዝ ገልፀዋል፡፡

“… በዚህች ሃገር ውስጥ ያለው ችግር ባለሥልጣናቱ ፀረ-ሽብር ሕጉን የሚጠቀሙበት የመረጃ ነፃነትን ለመገደብ ጉዳይ ነው…” ብለዋል አምብሯዝ ፒየር ስለኢትዮጵያ በሰጡት መግለጫ፡፡

የፍትኋ ርዕዮት ዓለሙ፣ የአውራምባ ታይምሱ ውብሸት ታየ፣ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ከሶማሊያ ይዘው የወሰዷቸውና ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት ኤርትራዊያን ጋዜጠኞች ሳልህ ኢድሪስ ጋማ እና ተስፋልደት ኪዳኔ ተስፋዝጊ፣ እንዲሁም ሃሣቡን በኢንተርኔት የሚገልፀው ብሎገኛ እስክንድር ነጋ ዛሬ በኢትዮጵያ እሥር ቤቶች ውስጥ እንደሚገኙ የሪፖርተር ሳን ፍሮንቲዬ የአፍሪካ ዴስክ ኃላፊው አምብሯዝ ፒየር አመልክተዋል፡፡

ለተጨማሪና ዝርዝር የድምፅ ፋይሉን ያዳምጡ፡፡

በሃገራችን ውስጥ እየደረሰ ያለው የሰብአዊ መብት እረገጣ እለት ከእለት እያየለ መምጣቱና ሃገራችን ኢትዮጵያ የግለሰቦች መላገጫ ሆና መቅረቷም ዘወትር ህመምዋ ህመማችን ሆኖ እንዲሰማን ያስፈልጋል ያለበለዚያ አንዱ ለአንዱ ስንጠቋቀም ከእጃችን አምልጣ የታሪክ ተወቃሾች እንዳንሆን መጠነቀቅ ያስፈልጋል ።

ሁልጊዜ ስለሃገሬ ሳስብ ያመኛል ስለዚህ ለምን ጫርጫር አላረግም ብዬ ይህንን ብሶቴን አወጣሁት እስቲ አንብቡት ።
እስክንድር አሰፋ ከኖርዌይ 
  31,01,2013
                                           ህመሙ አመመኝ

ህመሙ አመመኝ

ውስጤን አቃጠለኝ

የ 21 አመቱ የወገኔ እሮሮ

 ውስጤን አሳርሮ

ብእር እንዳነሳ 

አረገኝ ዘንድሮ የወገኔ አበሳ

ለ 21 አመታት ወገኔን የገዛ

ኢትዮጵያዊ አልለው ክፋቱ የበዛ

በዘር ከፋፍሎ ሃገርን የገዛ

መሪት አሳልፎ የሚሸጥ ለባዳ

ለ 21 አመታት የሆነብን ባንዳ

ልንለው ይገባል ህመሙ አመመኝ

የወገኔ ብሶት ውስጤን አቃጠለኝ
ምሽግ መሽግ አለኝ
ብረር ጫካ ግባ ሀገር አድን አለኝ
የወገኔ እሮሮ ስላንገበገበኝ
                                

                        ኢትዮጵያ ተከብራ ለዘላለም ትኑር  

Monday, January 28, 2013

Ethiopian Muslim's Demonstration in South Africa Jan.25,2013


Ethiopian Muslim's Demonstration in South Africa Jan.25,2013

የአርቲስቷ ባል ኢትዮጵያ ውስጥ ታሰረ


ጥር ፳ (ሀያ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ተቀማጭነቱ ለንደን የሆነው የኢትዮጵያ ዳንኪራ የዳንስ ግሩፕ አባል የሆነችው አርቲስት እስከዳር ታምሩ እና ባለቤቷ አበበ ወንድምአገኝ በደህንነት ሃይሎች የዛሬ ሳምንት ቦሌ አካባቢ ታሰሩ።

እንደ ደብረ ብርሀን ብሎግ ዘገባ ፤ጥንዶቹ የሁለት አመት ልጃቸውን ይዘው ከሎንዶን ወደ አዲስ አበባ የሔዱት በአል ለማክበር ነበር።እዚያ እንደደረሱ ከታሰሩ በሁዋላ አርቲስት እስከዳር ስትለቀቅ ባለቤቷ አበበ አሁንም እስር ቤት ይገኛል።

አቶ አበበ ፍርድ ቤት ቀርቦም የሃያ ቀን ቀጠሮ የተጠየቀበት ሲሆን፤ቤተሰቦቹ አዲስ አበባ ለሚገኘው ለእንግሊዝ ኤምባሲ ስለጉዳዩ አሳውቀዋል።

<<ምክንያቱ ፖለቲካዊ ነው የሚል>> ጥርጣሬ ቢኖርም፤እስካሁን የታሰረበት ምክንያት ምን እንደሆነ በግልጽ የታወቀ ነገር የለም።

ካሁን በፊት በተመሣሳይ ኮሜዲያን መስከረም በቀለ ከብዙ ኣመታት ቆይታ በሁዋላ የ አገሩንና የቤተሰቦቹን ናፍቆት ለመወጣት ወደዚያው ባቀናበት ጊዜ ገና ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሰ በሴኩሪቲዎች ተይዞ መታሰሩ ይታወሳል።

ጭንቀትና ስጋት ውስጥ የገባው መንግስት ወደ ቤተሰብ ለመጠየቅም ሆነ ለተለያየ ጉዳይ ወደ አገራቸው የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን እዛ እንደደረሱ ለቀበሌ ሪፖርት ማድረግ አለባቸው የሚል ህግ ድረስ ማውጣት መድረሱን ያስታወሱ አስተያዬት ሰጭዎች፤ የአርቲስቷ ባል መታሰር የሚያመለክተውም የመንግስት ጭንቀት፣ጥርጣሬና ስጋት እየጨመረ መምጣቱን ነው ብለዋል።

Sunday, January 27, 2013

Mobile University Teaching Ethiopian Rebels of EPPF Prof. Muse Tegegne 1/3

Mobile University Teaching Ethiopian Rebels of EPPF Prof. Muse Tegegne 2/3

Mobile University Teaching Ethiopian Rebels of EPPF Prof. Muse Tegegne 3/3



Since the coming to power an Ethnically irredentist regime many student activists are evicted from their studies. This video is registered while Prof. Muse Tegegne is initiating the students for Mobile University he established in the no man's land in northern Ethiopia. The registration is done in a very difficult situation we ask your understanding

ARTIST AND ACTIVIST TMAGNE BEYENE EUROPE TOUR


Friday, January 25, 2013

Ethiopian Muslims continue protesting the Ethiopian Government while supporting Ethiopian Team in South Africa at The Cup of African Nations 2013. Ethiopia vs. Burkina Faso 25/01/2013




በሙስሊም ወንድሞቻችን እየደረሰ ያለውን እንግልትና እስራት እንዲሁም መሪዎቻችን ይፈቱልን በሚል የሚደረገው ተቃውሞ ሰልፍ ዛሬም በሃገር ውስጥና በውጭ ሃገር ቀጥሎ ውሎአል።

እስክንድር አሰፋ ከኖርዌይ
25.01.2013

በሙስሊም ወንድሞቻችን እየደረሰ ያለውን እንግልትና እስራት እንዲሁም መሪዎቻችን ይፈቱልን በሚል የሚደረገው ተቃውሞ ሰልፍ ዛሬም በሃገር ውስጥና በውጭ ሃገር ቀጥሎ ውሎአል።በ29ኛው አፍሪካ ዋንጫ እግር ኳስ ጨዋታ ላይም በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያኑች በተገኘው አጋጣሚ     የወንድሞቻቸውን የትግል አጋርነት ለመግለጽ በተላያየ መፈክሮች በማሳየት ላይ ይገኛሉ ። 



በመቶ ሺ (100.000 ) ዎች የሚቆጠሩ የእስልምና እምነት ተከታዮች ዛሬም በመዲናችን አዲስ አበባ  ምሬትና ሃይለቃል በተሞላ መፈክሮችን  ሲያሰሙ ውለዋል ። ከመፈክሮቹም  መሃል እንዲህ የሚሉ ይገኙበታል ፡-በቃላችን እንጸናለንኮሚቲዎቻችን ይፈቱሰለቸን ውሸት አሸባሪ አይደለንም ፤ አንለያይም የሚል ነበር መንግስት በግዜ ብዛት ሲደክማቸው ያቆማሉ በማለት  በተሳሳተ አስተሳሰብ ለችግሩ መፍትሄ ከመፈለግ ይልቅ ህዝብን በሃገሩ ላይ የሃይማኖት ነጻነቱ እንዳይከበር በእስልምናውና በክርስትናው ሃይማኖት ውስጥ ጣልቃ በመግባት  ጠንክሮ እየሰራ መሆኑን ከዚህ እረግጠህ ግዛ  አካሄዱ  ልንገነዘብ እንችላለን።

 በስተመጨረሻም   ለዚህ ሁሎ እረብሻ ና የህዝብ  ነጻነት አለመከበር   በዋናነት ተጠያቄ ሊሆን የሚገባው  በስልጣን ላይ ያለው የወያኔ መንግስት ነው ስለዚህም በውጭም ሆነ በውስጥ የሚኖሩ ተቃዋሚዎች ነን የሚሉ ኢትዮጵያዊያን  ሁሉ የታሪክ ተወቃሽ ከመሆናቸው በፊት ልዩነታቸውን ለሌላ ጊዜ ተወት አድርገው እጅ ለእጅ ተያይዘው ሃገራቸውን  ከወደቀችበት አዝቅት ውስጥ ቢያወጧት መልካም ነው  እላለሁ።

  ያለበለዚያ እነሱም ከተወቃሽነት አይድኑም ፤ ጅብ በቀደደው እንደሚባለው ሁሉ ሙስሊም ወንድሞቻችን በጀመሩት ሰላማዊ  ትግል ላይ እኛም የሃገሪ ጉዳይ ያገባኛል የምንል ዜጎች ሁሎ ጊዜው ሳይረፍድብን አንድ ሆነን በህብረት  እንነሳ ።

 ድል በገዢዎች እጅ ተጨቁኖና ተረግጡ ለሚኖረው ለኢትዮጵያ  ህዝብ

      ኢትዮጵያ ለዘልአለም  ተከብራ ትኑር

                 
    

Sonny Side of Sports Talks and the Africa Cup of Nations


አበበ መለስ ሕይወቴን አድኗት ይላል


Thursday, January 24, 2013

Ethiopia's resettlement scheme leaves lives shattered and UK facing questions

A 'villagisation' programme has left many people from Ethiopia's Gambella region bereft of land and loved ones, casting donor support in an unflattering light


MDG : Ethiopia : landgrab in Gambella : Resettling rural population
A family in Kir, Gambella. Ethiopia's controversial resettlement programme has forced people to leave their villages. Photograph: Jenny Vaughan/AFP/Getty Images
Mr O twists his beaded keyring between his long fingers as he explains why he started legal action against Britain's international development department over its aid funding to Ethiopia. Three other refugees from the Gambella region listen as he speaks in a stifling room in north-eastern Kenya. All have a story to tell.
The accounts are broadly similar, but the details reveal the individual tragedies that have shattered their lives: they say they were forced to leave their villages, beaten by soldiers, and sent to remote areas lacking all basic services under a controversial "villagisation" programme.
Eventually, they fled to Kenya, joining nearly half a million displaced people living in the world's biggest refugee complex, a sprawling expanse of tents and rudimentary houses set in the sun-hammered scrub and sand outside Dadaab.
"We don't have any means of retrieving our land. We decided to find an organisation that could be our lawyer and stand up for us so that those who are funding these organisations to displace us will be stopped," Mr O said. He spoke through a translator in the language of the Anuak, an indigenous people who live in Ethiopia's western Gambella region.
"Britain is a very big power in the world. Britain is Ethiopia's top donor," says Mr O, whose identity is being protected for his safety. The 32-year-old wears a stained white shirt, white trousers and a blue-beaded bracelet on his left hand.
London-based law firm Leigh Day & Co has taken the case for Mr O, arguing that money from the UK's Department for International Development (DfID) is funding the villagisation programme.
Ethiopia is one of the biggest recipients of UK aid and Britain, alongside other international donors, contributes significant funding for theProtection of Basic Services (PBS) programme. Lawyers for Mr O say that, by contributing to this programme, DfID contributes to villagisation, be it by financing infrastructure in new settlements or paying the salaries of officials overseeing the relocations.

Wednesday, January 23, 2013

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሙስሊሙ ተቃውሞ ጋር በተያያዘ አንድ ሥራ-አስኪያጁን ማባረሩ ታወቀ


ጥር ፲፭ (አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-ከአየር መንገድ የውስጥ ምንጮች የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሼባ ማይልስ እየተባለ የሚጠራውን ክፍል በስራ አስኪያጅነት ሲመሩ የነበሩትን አቶ አብዱል ጀባር ሀሚድን ከስራ ያባረረው የአየር መንገዱ ሙስሊም ሰራተኞች ከሌሎች ወገኖች ጎን ተቀላቅለው ተቃውአቸውን እንዲገልጹ አደራጅቷል በሚል ምክንያት መሆኑ ታውቋል። ስራ አስኪያጁ በአሁኑ ጊዜ በእስር ላይ እንደሚገኙ ታውቋል።
በተያየዘ ዜናም በሱፐርቫይዘርነት ደረጃ ስትሰራ የነበረችው ትእግስት ደምሴ ከስራ በተቀነሰ ሰራተኛ ላይ የሀሰት ምስክርነት እንድትሰጥ ተጠይቃ ፈቃደኛ ባለመሆና መሆኑ ታውቋል።
ኢሳት  የኢህአዴግ አባል ለመሆን ፈቃደኛ ያልሆኑ 50 የአየር መንገዱ ሰራተኞች መባረራቸውንና በኢህአዴግ የወጣት ፎረም አባላት መተካታቸውን ገልጸ ነበር።   ከስራ የተቀነሱት የ36 ሰራተኛች ሙሉ ስም ዝርዝር እና አሁን ያሉበት ደረጃ የደረሰን ሲሆን፣ ሙሉውን ዝርዝር በኢሳት ዌብሳይት ላይ ታትሞ መውጣቱን ለመግልጽ እንወዳለን።
በጉዳዩ ዙሪያ የአየር መንገዱን አመራሮች ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

ፓርላማው የላከው ቡድን የላሊበላ ቤተ ክርስቲያናት አደጋ ላይ ናቸው አ

 ፓርላማው የላከው ቡድን የላሊበላ ቤተ ክርስቲያናት አደጋ ላይ ናቸው አ: ( Reporter Amharic ):- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቅርስ፣ የባህልና የመገናኛ ብዙኅን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሰሜን የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የአገሪቱ ቅርሶችን እንዲታዘብና ሪፖርት እንደያደርግ የላከው የሕ...

Sunday, January 20, 2013

በሰሜን አሜሪካና በአውሮጳ የሚኖሩ የዓረና-መድረክ ደጋፊዎች በሀገራችን ያለው አደገኛ አዝማሚያና ወቅታዊ ሁኔታ መነሻ በማድረግ የተሰጠ መግለጫ

Ethiopia takes on Zambia at 10:00 AM EST Mon, Jan 21 Watch on ESPN3



Africa Cup of Nations 2013: Ethiopia inspired by their pas


Ethiopia takes on Zambia at 10:00 AM EST Mon, Jan 21 Watch on ESPN3
Ethiopia's national football will make a comeback to Africa's greatest football competition after 31 years of absence with an opening game against defending champion Zambia on Monday, January 21. For football fans in America, the game will be shown live on ESPN3 at 10:00 AM Eastern Standard Time. But don't look for the channel on your TV, as this is only an online service of ESPN and can watch the game for free as long as you get your TV/internet service from some of the major providers in the US. For complete list, click here.

There are three ways you can watch the game from Watch ESPN. On your computer, or by downloading the free app (Watch ESPN) from the App Store or Google Play and watch it on your smartphone or tablet. ESPN3 will show all games, so get ready for an exciting African Cup of Nations.

Friday, January 18, 2013

Ethiopian fans in South Africa out to celebrate the arrival of Ethiopian team


The original Ethiopian flag arrived in Johannesburg: Excitement and jubilation…


The Horn Times News, 17 January 2013

by Getahune Bekele, Pretoria-South Africa

Sendekalamachin!”

Excitement and jubilation as Ethiopian refugees received delivery of the original national flag.

Ethiopian flag arived in South Africa
Shock, anxiety and bewilderment griped TPLF officials at the Ethiopian embassy in Pretoria as refugees totally rejected the satanic flag of the minority junta; a symbol of the brutal internal colonization of Ethiopia.

On Thursday morning the original Ethiopian flag arrived in Johannesburg directly from China, ahead of the black lions opening match against the copper bullets of Zambia in Nelspruit, much to the delight of thousands of patriotic fans. It was immediately distributed, all thanks to the sterling work of the Ethiopian community association in South Africa and the anti TPLF organization known as Bête-Ethiopia.

It will be proudly displayed on Monday at Mbonbela stadium.

“We have a big surprise for the enemy of our flag, our history and our tradition- the ruling junta. We are going to shame the dead tyrant Meles Zenawi who once called our flag ‘a piece of garment.’ In bringing this flag here, great gallantry has been displayed by great individuals here in South Africa. Long live the Ethiopian community association! Long live Bête- Ethiopia!” an elated refugee told the Horn Times.

With some of the flag stretching for up to 10m, it is now all systems go.
The Horn Times also watched some Ethiopians publicly dumping the TPLF flag they received earlier from embassy officials.

Meanwhile, despite the minority junta’s attempt to sabotage the national team’s arrival, we are all at Oliver Tambo international airport in Johannesburg to welcome the black lions of Ethiopia.

Tuesday, January 15, 2013

One Nation One Ethiopia : (ሰበር ዜና) የዛሬው የሲኖዶስ ስብሰባ ውሎ፤ አባይ ጸሐዬ ውጭ ያለው ሲኖዶስ በ...

 (ሰበር ዜና) የዛሬው የሲኖዶስ ስብሰባ ውሎ፤ አባይ ጸሐዬ ውጭ ያለው ሲኖዶስ በ...: መንግስት የሚላችሁን የማትቀበሉ ከሆነ የቤተክርስቲያን መሬቶችን እንወርሳለን” “ከአሁን በኋላ ከሁሉም ሲኖዶስ አባላት ጋር ሳይሆን እኛ በመረጥናቸው 5 ጳጳሳት በኩል ነው የምንነጋገረው” “ውጭ ያለውን ሲኖዶስ በቅ...

ESAT Daily News-Amsterdam Jan. 15 2013 Ethiopia



Published on Jan 15, 2013
http://www.ethsat.com - Ethiopian Satellite Television (ESAT)
ESAT is the first independent Ethiopian Satellite Television service and Radio Station who broadcast to Ethiopia and the rest of the world

Monday, January 14, 2013

ESAT Special Gadaa TV 13 January 2013 Ethiopia




Published on Jan 14, 2013
ESAT Special Gadaa tv Jan 13 2013
http://www.ethsat.com - Ethiopian Satellite Television (ESAT)
ESAT is the first independent Ethiopian Satellite Television service and Radio Station who broadcast to Ethiopia and the rest of the world