Monday, November 19, 2012

የኢትዮጵያ ቢሮውን የዘጋው የጀርመን ድርጅት


http://amharic.voanews.com/content/enrich-boll-ethiopa/1548537.html

በጀርመናዊው የኖቤል ተሸላሚ በእውቁ ደራሲ ኤንሪሽ ቦል ስም የተመሠረተው መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት በኢትዮጵያ ዲሞክራሲና ሰብዓዊ መብቶችን ለማበረታታት ሲያደርግ የቆየውን እንቅስቃሴ አቋርጦ ለመውጣት መገደዱን አስታውቋል።

ኤንሪሽ ቦል ፋውንዴሽን ከኢትዮጵያ የሚወጣው በእንቅስቃሴዎቹ ላይ የተጣሉ ገደቦችን በመቃወም መሆኑን አስረድቷል።

 

No comments:

Post a Comment