Tuesday, November 13, 2012

የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አዲስ አባላት


በሰብዓዊ መብቶች አያያዛቸው ላይ ጥያቄ ያለባቸው ሃገሮች በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የድርጅቱ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል ተደርገዋል ሲሉ የመብቶች ተሟጋች ቡድኖች ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡
የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት /የሎጎ ሥዕል ከፋይል የተገኘ/
 


No comments:

Post a Comment