Friday, May 24, 2013

የሰላማዊ ሰልፍ አስተባባሪዎች የስራ መመሪያ ተቀበሉ!

ቅዳሜ ግንቦት 17/ 2005 በአፍሪካ ህብረት ዋና ጽ/ቤት ፊት ለፊት የሚደረገውን የተቃውሞ ሰልፍ የሚያስተባብሩ የተለያየየ ስራ ዘርፍ አባላት ዛሬ ግንቦት 15 ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በፓርቲው ጽ/ቤት በኢንጅነር ይልቃል ጌትነት የፓርቲው ሊቀመንበርየስራ መመሪያና አጠቃላይ ገለጻ የተደረገ ሲሆን ለማስታወሻነትም በጋራ የፎቶግራፍ መነሳት ስነስርዓትተከናውኗል።

semayawi party members in Addis Ababa

blue party members picture, addis ababa

No comments:

Post a Comment