Wednesday, July 10, 2013

የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት በመሆን እስካሁን የአማራውን ብሄር ሲያሰቃዩ የነበሩት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በትምህርት ሚኒስትርነት ቦታ ተመደበ

የአቶ ደመቀ የትምህርት ሚኒስትርነት ቦታ ተነሰተው የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት በመሆን እስካሁን ሲሠሩ የነበሩት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በትምህርት ሚኒስትርነት ቦታ ተመድበዋል::

 አማራውን ከሚኖርበት ቦታ ልጅ ሴት ሸማግሌ ሳይል አባሮ ለጅብ የዳረገው ሸፈራው ሽጉጤ ለሰራው ውለታ ተከፈለው::

አቶ ሸፈራው ሽጉጤ በጉራፈርዳ ብዙሀኑን ከመንደሩ ያሰባረረ እና ለአደጋና ለሞት የዳረገ ብዙ ወንጀል ያለበት ለፍርድ እንጂ ለሹመት አይመጥንም ነበር :: 

በሃገራችን ኢትዮጵያ ህግና ስርአት  መንግሰት የሌለበት  ምድር ምን ይጠበቃል ቢያጥቡት ጭቃ አለ ያገሬ ሰው !!

ኢትዮጵያ ለዘላለም ተከብራ ትኑር !!

No comments:

Post a Comment