Monday, June 3, 2013

የተቃውሞ ሰልፍ እና አስተያየት


ኢትዮጵያ

ሰማያዊ ፓርቲ ትናንት በአዲስ አበባ ግዙፍ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂዶዋል። ስለዚሁ ከ 1997 ዓም ወዲህ ትናንት ለመጀመሪያ ጊዜ ስለተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር የሕዝብ፣ የአዘጋጂዎቹን እና የመንግሥት ተጠሪን አስተያየት አሰባስቦዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ

http://www.dw.de/popups/mediaplayer/contentId_16856503_mediaId_16856456

No comments:

Post a Comment