Monday, April 15, 2013

በቤንሻንጉ ጉምዝ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ለተፈናቀሉት ወገኑቻችን መርጃ የሚሆን ገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በኦስሎ ከተማ


ለወገን ደራሽ ወገን ነበር የሚሉት አባቶቻችን አሁንስ ለዚህ ምስኪን ወገኖቻችን ማነው ደራሻቸው እኛው አይደለንም እንዴ ወገን በሉ ባለን አቅም እንድረስላቸው ወገን እርሃብ ቸነፈሩ ውርጩ ሲፈራረቅባቸው ህጻን አዛውንቱን ከቤት ንብረታቸው ሲያፈናቅሏቸው ማየቱ ምን ያህል ያሳዝናል በቦታው ላይ ያለ ያውቀዋል ስለዚህ ነገ ዛሬ ሳንል አሁኑኑ ያለንን እናግዛቸው ለምታደርጉት እርዳታ የአካውቱን ቁጥር ከፖስተሩ ላይ ወስዳችሁ አሁኑኑ ላኩላቸው ካስፈለገም ይሄውላችሁ ኢማኖ  Bank 05401729420 ለመንፈስም እርካታን ይሰጣል በአምላክም ዘንድም  ዋጋን ያስከፍላል በተረፈ ስለ ትብብሩ በእግዚአብሄር ስም እናመሰግናለን ፡ ተባረኩ ፡ ገለቱማ  ; ሜርሲ ቡኩ;thank you  ያቀኔሌይ ፡ረቢሲያን ከኙ  ..........
                      
                  እግዚአብሄር ኢትዮጵያን  ይባርክ


No comments:

Post a Comment