Thursday, December 5, 2013

ወንድማችን ሙሐመድ ኢብራሒም ከ29ቀናቶች የማእከላዊ ስር ቦሀላ ዛሬ ሂወቱ ማለፉ ተሠማ !!!!!!::


Very sad news

Ethio Bilal Tube
Bilal Communication
Ina Lilahi We Ine Ilahi Raje’un
   ሰበር ከአዲስ አበባ    ቦሌ ሚካኤል ቀበሌ 01
ወንድማችን ሙሐመድ ኢብራሒም ከ29ቀናቶች የማእከላዊ ስር ቦሀላ ዛሬ ሂወቱ ማለፉ ተሠማ
በንግድ ስራ ይተዳደር የነበረዉ ወንድማችን ሙሐመድ ኢብራሂም መንግስት አሸባሪ ነክ
ብሎ በኢትዮጲያ ጎንታናሞ ማእከላዊ ለእስር ከዳረገዉ በኃላ
ከፍተኛ ድብደባና ስቃይ ካደረሱበት
ቦኃላ ዛ ለህልፈተ ህይወት ዳርገዉታል
በ29ቀናት የእስር ቆይታዉ በቤተሠቦች እንዳይዘየር ተደርጎዋል ወንድማችን ሙሐመድ የሰባት ልጆች አባት የነበረና አምስት ወቅት ሰላት ከመስጂድ የማይታጣ ነበር
በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በጃፈር መስጂድ ሶላተል ጀናዛ ከተሰገደበት ቦኃላ በላፍቶ እስላም መቃብር የቀብር ስነስራቱ ተፈጽመዋል
ወንድማችንን አሏህ ከሹሐዳዎች ያድርገዉ ለቤተሰቦቹ መጽናናትን ይስጣቸዉ ::

No comments:

Post a Comment