Friday, October 11, 2013

ሰላም የኢትዮጵያ ሴቶች ማህበር በኖርዌ በልጆች አስተዳደግ ዙሪያ ከተለያዩ ድርጅቶች ባለሞያዎችን በመጋበዝ የተዘጋጀ ሴሚናር ኦስሎ ኦክቶበር 05, 2013


የልጆች አስተዳደግን በሚመለከት በኖርዌ ዋና ከተማ  ኦስሎ  P hotell በተደረገው ሴሚናር ከሃገር ቤት በሚመጡ ልጆች የሚደርሰውን የባህል ልዩነት አስቸጋሪነቱንና በውጪ ሐገር በሚወለዶ ልጆች ያለውን  አስተዳደግ ዘርዘር ባለ መልኩ እንዲቀርብና  እንዲሁም የተለየዩ ጉዳዩችን አንስተው በመነጋገርና በህብረተሰቡ ዘንድ ጠቃሚነቱ እንዲጎለበት ለማድረግ ሰላም የኢትዮጵያ ሴቶች ማህበር በኖርዌ  ሦስት ባለሞያዎችን በመጋበዝ የተዘጋጀ ሴሚናር። ምስሉን ይመልከቱ
  
                                                                     ክፍል አንድ
  
ክፍል ሁለት

No comments:

Post a Comment