Wednesday, November 27, 2013

የልጆች አስተዳደግ እና የቤተሰብ ውይይት ሴሚናር (Family communication Seminar) በሰላም የኢትዮጵያ ሴቶች ማህበር በኖርዌ የተዘጋጀ

ኖቨምበር 16,11.2013 የልጆች አስተዳደግ እና   የቤተሰብ ውይይት  ሴሚናር (Family communication and barneoppdragelse Seminar))   ሰላም የኢትዮጵያ ሴቶች ማህበር  በኖርዌ አዘጋጅነት  የተለያዩ ባለሞያዎችን በመጋበዝ ህብረተሰቡ ግንዛቤ እንዲኖረው አድርጓል በማድረግም ላይ ይገኛል ። ስለዚህ  በእለቱ ተገኝቺ ዝግጅቱን በመቅረጽ በፕሮግራሙ ላይ በተለያየ ምክንያት ላልተገኛችሁ ወግኖቻችን እንዲደርስ በማለት ልኬዋለሁ ሙሉውን ዝግጅት ከቪድዮ  ይመልከቱ ሶስት
 ክፍል ስላለው ሳይሰለቹ ይመልከቱት በጣም ጠቃሚና አስተማሪ ስለሁነ እንዳያመልችሁ  በማለት ምክሬን አስተላልፋለሁ። መልካም ጊዜ  ቸር ያሰማን 

እስክንድር አሰፋ
                                     
                            part one    
                    part two


                     part Three
                                          

No comments:

Post a Comment