Sunday, November 10, 2013

በወያኔ የደህንነት መስሪያ ቤት የታቀደው የግንቦት 7 አመራሮች ላይና በሌሎች በኤርትራ በሚገኙት ተቃዋሚዎች ላይ ያልተሳካው የመግደል ሙከራ

  እውነተኛ መረጃዎችን  ለኢትዮጵያኑች በማቅረብ የታወቀው የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ጣቢያ(ESAT )ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ባስተላለፈው ሰባር ዜና   የግንቦት 7 ንቅናቄ ዋና ጸሐፊ የሆኑትን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን  እንዲሁም የግንቦት 7 ሕዝባዊ  ሐይል  ባለ ስልጣናትን ለመግደል በታቀደው የወያኔ ኦ ሚሊኒየም ዘመቻ መክሸፉን ማቅረቡ ይታወሳል ዛሬ ከሞላ ጎደል ጋዜጠኛ ሴሳይ አጌና እና መሳይ መኮንን በእፍታ ዝግጅታቸው ለኛ በሚገባ ሁኔታ አቅርበውታል እንከታተለው።



                                 http://ethsat.com/video/esat-efeta-special-11-november-2013

No comments:

Post a Comment