Tuesday, June 12, 2018

በኦሮሚያ በጭናክሰን ዐስራ አራት ሰዎች በሶማሌ ልዩ ፖሊስ መገደላቸውን አምነስቲ አስታወቀ






ፎቶ፡ አምነስቲ ኢተርናሽናል የተባለው ዓለም አቀፍ ድርጅት ካወጣው ሪፖርት ላይ የተወሰደ ነው።
ከኦሮሚያና ከቤንሻንጉል ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ምላሽ እንዲሰጣቸው አስፈላጊው ጥበቃም እንዲደረግላቸው አሳስቧል።

በምስራቅ ሐረርጌ በጭናክሰን ወረዳ የሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል አባላት በከፈቱባቸው ጥቃት የብዙ ሰው ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።
ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋም አምነስቲ ኢንተናሽናል ዛሬ ባወጣው መግለጫም ከአርብ ጀመሮ እስከዛሬ ድረስ በሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት ዐሥራ አራት ሰዎች መገደላቸውን አስታውቋል።
ድርጅቱ አርብ ዕለት ባወጣው መግለጫ ደግሞ ከኦሮሚያና ከቤንሻንጉል ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ምላሽ እንዲሰጣቸው አስፈላጊው ጥበቃም እንዲደረግላቸው አሳስቧል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ዘርን ያማከሉ ጥቃቶችና በተያያዥነት የሚፈጠሩ መፈናቅሎችን ለማስቆም እንዲሁም ዜጎችን ከጥቃት ለመከላከል መሥራት አለበት ብሏል።

2 comments:

  1. ALL LOAN SERVICES AVAILABLE

    Commercial Loans
    Personal Loans
    Business Loans
    Investments Loans
    Development Loans
    Acquisition Loans
    Construction loans
    Business Loans And many More:

    Contact Us At : royalworldfundings@gmail.com

    LOAN APPLICATION FORM:

    Full Name:................
    Loan Amount Needed:.
    Purpose of loan:.......
    Loan Duration:..
    Gender:.............
    Marital status:....
    Location:..........
    Home Address:..
    City:............
    Country:......
    Phone:..........
    Mobile / Cell:....
    Occupation:......
    Monthly Income:....
    Website You Heard About Us?......

    Contact Us At : royalworldfundings@gmail.com

    ReplyDelete
  2. There are some attention-grabbing points in time in this article however I don’t know if I see all of them middle to heart. There may be some validity however I'll take hold opinion till I look into it further. Good article , thanks and we want more! Added to FeedBurner as properly best online casino

    ReplyDelete