Tuesday, July 8, 2014

የሰማያዊ ፓርቲ ብ/ም/ቤት ምክትል ሰብሳቢ አቶ የሽዋስ አሰፋ በመኖሪያ ቤቱ ታገተ



የሽዋስ አሰፋ በቤቱ እንዳለ ብዛት ያላቸው የፌደራል ፖሊሶች አከባቢዉን በመክበብ ጎረቤቶቹን ካራቁ በኋላ እሱን ብቻውን ቤቱ ውስጥ በማፈን እስካሁን ድረስ ቤቱን እየበረበሩ መሆኑን ባለቤቱ አሳውቃለች፡፡
ባለቤቱ ከስራ በጓረቤቶቻቸው ተደውሎላት ወደ ቤቷ ሄደች ቢሆንም ወደ አካባቢው እንዳትቀርብ ታዛለች፡፡ በአሁኑ ሰዓት አካባቢው ላይ በርካታ ፌደራል ፖሊሶችና ደህንነቶች ውጥረት አንግሰውበታል፡፡
ጉዳዩን እየተከታተልን እናሳውቃለን!
---------------------------------------------------



የአደይ ኣልጋነሽ ልጆች ኣደጋ ላይ ናቸው
በቅርቡ ‘በአገር ዉስጥና በዉጭ አገር ከሚገኙ አሸባሪ ኃይሎች ጋር በመተባበር ህገ መንግስቱንና ህገመንግስታዊ ስርዓቱን በኃይል ለመናድ አሲረዋል’ በሚል በፀረ-ሽብር ህጉ ተከሰው እስር ቤት የሚገኙት አደይ አልጋነሽ ገብሩ ሶስት ልጆቻቸው በተንከባካቢ ማጣት አደጋ ላይ ወድቀዋል።
አደይ ኣልጋነሽ የ5 ልጆች እናት ሲሆኑ ሶስቱ እራሳቸውን መምራት የማይችሉ ህፃናት ናቸው። ባለቤታቸውንና የልጆቻቸውን አባት ከ9 ዓመት በፊት በሞት ያጡ ሲሆን እነዚህን ህፃናት ጠላ በመጥመቅ ነበር የሚያሳድጓቸው። ታድያ በአሁኑ ጊዜ አደይ አልጋነሽ በ"ሽብርተኝነት" ተከሰው እስርቤት በመግባታቸውና ልጆቹን በቅርበት የሚንከባከባቸው ጧሪ በመጥፋቱ ልጆቹ ትምህርታቸውን ኣቋርጠው ለጎዳና ተዳዳሪነት ተዳርገዋል።
በፎቶው ላይ የሚታዩት ሶስቱ የአደይ አልጋነሽ ልጆች

፩) ግርማነሽ ታደሰ ዕድሜዋ 15 የትምህርት ደረጃ 10ኛ
፪) ዘነበ ታደሰ ዕድሜው 13 የትምህርት ደረጃ 7 ኛ
፫) ገብረሂወት ታደሰ ዕድሜው 9 የትምህርት ደረጃ 4ኛ ናቸው።
የኒህን ጀግና እናት ልጆች ከጎዳና ህይወት የመታደግ የሁሉም ዜጋ ሃላፊነት ነው። ስለሆነም በቅርብ ቀን ልጆቹን ሊንከባከባቸው በሚችል ሰው (ሞግዚት) ስም ኣካውንት ስለሚከፈትላቸው ደጋፍ እንድታደርጉላቸው ከወዲሁ ትጠየቃላችሁ።
የጀግናዋ እናት አደይ ኣልጋነሽ ገብሩ ልጆችን ከጎዳና ተዳዳሪነት በማውጣት ህይወታቸው እንታደግ!
-------------------------------





ወጣቱ ፖለቲከኛና ደራሲ ሀብታሙ አያሌው ታሰረ
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የህዝብ ግኑኝነት ኃላፊ የሆነውና በቅርቡ ሐገርና ፖለቲካ የሚል መጽሐፍ ለንባብ ያበቃው ወጣቱ ፖለቲከኛ ሐብታሙ አያሌው ዛሬ ማለዳ ከመኖሪያ ቤቱ እንደወጣ ቦሌ ፍላሚንጎ አካባቢ በፖሊሶች ተይዞ መወሰዱን የአይን እማኞች ይፋ አድርገዋል፡፡
ሐብታሙ በምን ምክንያት በፖሊሶች እንደተያዘና ወዴት እንደተወሰደ የአይን እማኞቹ ባያረጋግጡም የፓርቲው አመራሮች በአሁኑ ሰዓት ፍላሚንጎ አካባቢ ወደሚገኝ ፖሊስ ጣብያ በማምራት ጉዳዩን ለማጣራት እየተንቀሳቀሱ ነው፡፡

Monday, July 7, 2014

Yemeni president was not informed about the abduction of Andargachew Tsige


  • 301
     
    Share
Yemen-president-Abdu-Rabbu-HadiAn assistant to Yemeni President Abd Rabbuh Mansur Hadi privately told a British official that the President was not informed about the abduction of Ethiopian opposition leader Andargachew Tsige, Ethiopian Review learned.
The abduction was carried out by a few senior Yemeni intelligence officers who were paid $1 million USD by the Woyanne secret police to kidnap Ato Andargachew while he was in a transit flight through Yemen, according to our sources.
When Ato Andargachew arrived in Sana’a on a Yemenia Airlines flight on June 22, at least 7 Woyanne agents, along with Yemeni secret police were waiting for him at the airport. He was then flown to Addis Ababa on a military aircraft and detained in a nondescript house where “high-value” political prisoners are tortured and interrogated by Getachew Assefa and crew.
- See more at: http://satenaw.com/yemeni-president-informed-abduction-andargachew-tsige/#sthash.PR6EcAzT.dpuf

Amnesty International: Ethiopian activist Andargachew Tsige at risk of torture

July 6, 2014

URGENT ACTION ETHIOPIAN ACTIVIST AT RISK OF TORTURE

Andargachew Tsige, an Ethiopian political activist in exile, appears to have been arrested in transit in Yemen on 24 June and forcibly returned to Ethiopia. He is at risk of torture and other ill-treatment. Andargachew Tsige is a British national of Ethiopian origin and Secretary-General of Ginbot 7, an outlawed Ethiopian opposition group. He disappeared on 24 June at Sana’a airport in Yemen, while in transit between the United Arab Emirates and Eritrea. Although no official statements have been released by the Yemeni or Ethiopian authorities about his current whereabouts, human rights activists in Yemen told Amnesty International that he was forcibly returned to Ethiopia the same day he landed after being detained at the Sana’a airport.Amnesty International on Andargachew Tsige
He is at high risk of torture and other ill-treatment in Ethiopia, where political detainees are frequently tortured in order to extract information and confessions. His incommunicado detention in an unknown location increases this risk.
Ginbot 7 is one of five organisations proscribed as terrorist organisations by the Ethiopian parliament in 2011. In 2012, Andargachew Tsige was prosecuted in absentia on terrorism charges (alongside journalist and prisoner of conscience Eskinder Nega, and others) and sentenced to life imprisonment. Previously, in 2009, he was convicted in absentia on charges related to an aborted coup attempt and was sentenced to death. He was also tried in absentia in the 2005-2007 trial of political opposition members, journalists, activists and others.
In recent years, many Ethiopians wanted by the authorities on the grounds of their political activities have been kidnapped in neighbouring countries and forcibly returned to Ethiopia. This has often involved the collaboration of security forces in those countries. Another of the defendants in the 2012 trial had been kidnapped and forcibly returned from Sudan. All those returned are at risk of arbitrary detention, torture and unfair trial.
Please write immediately in Amharic, English or your own language:  Calling on the authorities to guarantee Andargachew Tsige is not subjected to torture or other forms of ill- treatment;  Calling on the authorities to immediately provide information on the location where he is being held, and to ensure that he has full and immediate access to legal and consular representation and family members;  Calling on the authorities to ensure that Andargachew Tsige is not required to serve any sentence for a conviction in absentia and must be retried on any charges against him in a trial that meets international standards, before a new court and without the possibility of the death penalty.
PLEASE SEND APPEALS BEFORE 8 AUGUST 2014 TO: Minister of Justice Berhanu HailuMinistry of Justice, PO Box 1370, Addis Ababa, Ethiopia Fax: +251 11 5517755 Salutation: Dear Minister
Minister of Federal Affairs D. Shiferaw Teklemariam Ministry of Federal Affairs P.O.Box 5718 Addis Ababa, Ethiopia Email: shiferawtmm@yahoo.com Salutation: Dear Minister
And copies to: Prime Minister His Excellency Hailemariam Desalegn Office of the Prime Minister, PO Box 1031, Addis Ababa, Ethiopia Fax: +251 11 552030 (keep trying)
Also send copies to diplomatic representatives accredited to your country. Please insert local diplomatic addresses below: Name Address 1 Address 2 Address 3 Fax Fax number Email Email address Salutation Salutation Please check with your section office if sending appeals after the above date.
ADDITIONAL INFORMATION Andargachew Tsige is a former member of the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) party and was Deputy Mayor of Addis Ababa from 1991 to 1994, when he resigned on account of differences with the government.
Based in the UK, he travelled to Ethiopia shortly before the 2005 elections to support the opposition party Coalition for Unity and Democracy (CUD). On 8 June 2005, in the wake of the controversial election results, he was detained in Ethiopia and held at Ziway army camp. He was released on bail in July of that year. Like many detainees, Andargachew was accused of organizing the demonstrations, seeking to subvert the Constitution and other offences, which he denied, but he was not formally charged with any offence. After he was released he returned to the UK, but was subsequently named, tried and convicted in absentia in a major political trial of the leadership of the CUD, journalists, human rights activists and others, on charges including high treason, in 2005-2007. At the time he was the CUD representative in the UK.
After the CUD trial, fellow defendant Berhanu Nega founded the ‘Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy’ from exile in the US, of which Andargachew Tsige became Secretary General. Berhanu Nega was also tried in absentia in the 2009 and 2012 trials.

Friday, July 4, 2014

አንዳርጋቸው የማይጨበጥ ጽኑ መንፈስ እንጂ አንድ ግለሰብ አይደለም!!! – የግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል

በኢትዮጵያ ዘመናዊ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ከታዩ አርቆ አሳቢ፣ አስተዋይና ብልህ ፖለቲከኞች አንዱ የሆነው ታላቁ የነፃነት ታጋይ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ለሥራ ጉዳይ ሲንቀሳቀስ የመንን እንደመሸጋገሪያ በሚጠቀምበት ወቅት በሰኔ 16 ቀን 2006 ዓ.ም. በየመን ሰንዓ ከተማ በሚገኘው አውሮፕላን ማረፊያ ላይ በሀገሪቱ መንግሥት ትዕዛዝ በፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር መሆኑን ለማወቅ ተችሏል:: ምንም አይነት ምድራዊም ይሁን ሰማያዊ መነሻ ምክንያት ለአቶ አንዳርጋቸው በየመን መንግሥት መታገት እና መታሰር ምክንያት ሊሆን እንደማይችል እንደማይገባም በመግለጽ የየመን መንግሥት የነፃነት ታጋያችንን ባስቸኳይ እንዲለቅ ላለፉት ተከታታይ ቀናት የተደረገው ሁሉን አቀፍ ጥረት ውጤት አላስገኘም:: ከዚህም በመነሳት አቶ አንዳርጋቸው ለዘረኛው እና ከፋፋዩ የወያኔ ቡድን ሊሰጥ ይችላል የሚለው ስጋታችን ቀን በገፋ እና ምላሽ በራቀ ቁጥር እየጨመረ መጥቷል::

በግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል በኩል የነፃነት ታጋዩ ለወያኔ ተላልፎ መሰጠቱን መቶ በመቶ እስከምናረጋግጥበት ቅጽበት ታጋዩን የማስለቀቅ ጥረቱ መቀጠል እንዳለበት በጽኑ እናምናለን:: አንዳርጋቸውን ማሰር ይቻላል፤ ምናልባትም በዚህ ቅጽበት ተችሏል፤አንዳርጋቸውን ማሰቃየት ይቻላል፤ ምናልባትም በዚህ ቅጽበት ተችሏል፤ አንዳርጋቸውን መግደል ይቻላል። ሞትን ፈርቶ ወደ ትግል አልገባምና አንዳርጋቸውን በማሰር የአንዳርጋቸውን እንደ እቶን የሚያቃጥል የፍትህ፣ የነፃነት፣ የዴሞክራሲና የእኩልነት መንፈስ ግን ለሴኮንዶች እንኳን ማሰር አይቻልም። አንዳርጋቸውን በማሰቃየት ያን ዘመን ተሻጋሪ የሆነ የትውልዱን መንፈስ የሚገዛ የሁላችንም የምትሆን የጋራ ኢትዮጵያን የመፍጠር ንጹህ ራዕዩን ግን ፈጽሞ ማቁሰል አይቻልም!!! አንዳርጋቸውን በመግደል ዕንቁ ዓላማውን መግደል ከቶ አይቻልም፤ የታሪክ መዛግብት ገጾች ለዚህ ሃቅ በሚመሰክሩ እውነታዎች የተሞላ ነውና። አንዳርጋቸውን በመግደል “ከአባቶቹ የማይበልጥ ትውልድ እንዳልተፈጠረ ይቆጠራል፣ ልጅ አባቱን ሩጦ መቅደም አለበት፣ ስለዚህ እናንተ ወጣቶች እኛን ሩጡ እና ብለጡ ቅደሙን፣ ቀናዎች ሁኑ፣ ርስ በርስ ተዋደዱ፣ ያለፉት ትውልዶች የሰሩትን ስህተት ላለመድገም ታሪክን ከስሩ ተረዱ፣ ያለማወቅ ጠንቅ ከሚያመጣው ጥፋት ለመዳን ሁሌም ለእውቀት ጉጉዎች ሁኑ። ለማወቅ ጣሩ፣ የማይቀረው ሞታችሁ ለፍትህ፣ ለዴሞክራሲ እና ለነፃ ኢትዮጵያ ይሁን” እያለ ላለፉት በርካታ አመታት ያስተማራቸው እና የኮተኮታቸው የነፃነት ታጋይ አርበኛ ወጣቶችን እና እሳት መንፈሳቸውን መግደል አይቻልም::
ታሪካዊ ስህተት በመሥራት በአዲሱ ትውልድ ልብ ውስጥ የበቀል እና የቂም ጓዝ ለማስቀመጥ እየተንደረደረ ያለው የየመን መንግሥትም ሆነ ወያኔ ሊያውቁት የሚገባው ተፈጥሯዊ ሃቅ ይህ ነው:: አንዳርጋቸውን በአንድ ካቴና በማሰር፤ በአንድ ክፍል ውስጥ በመዝጋት ወይም በአንድ ጥይት በመግደል “መገላገል” የሚቻል አንድ ግለሰብ አይደለም:: አንዳርጋቸው ለሽህ ካቴናዎች የማይታጠፉ እጆች፤ ለሽህ ማጎሪያዎች የገዘፈ ገላ፤ ለሽህ ጥይቶች የሰፋ እና ሽህ ጥይቶችን የሚተፋ ግንባር እና ደረት ያለው ብርቱ ታጋይ ነው። አንዳርጋቸው አንድ ግለሰብ አይደለም፤ የማይጨበጥ ጽኑ መንፈስ እንጅ!!!
አንዳርጋቸው ለአርባ አመታት በሚጠጋ የፖለቲካ ሕይወቱ ሁሉ በረሃ የሚወረወረው አፈር ላይ የሚንከባለለው፤ በእሱ እድሜ በማይታሰብ ሁኔታ እንኳን የበረሃ ሃሩር፣ ጥም እና ረሃብ የሚያንገላታው ነገ ኢትዮጵያን በፕሬዝዳንትነት ወይ ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስቴርነት ለመምራት ካለው ሰዋዊ ፍላጎት አይደለም:: የሱ ምኞት የሁላችንም የሆነች ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ማየት ነው!!! ይህን በተለይ የግንቦት ሕዝባዊ ኃይል አመራሮች እና መላው አባላት ጠንቅቀን እናውቃለን:: አንዳርጋቸው ሁሌ ለሚያልማት ንጽህት ኢትዮጵያ መሥራት የነበረበትን ፈታኝ እና ታሪካዊ ሥራዎች ቀድሞ አከናውኗቸዋል:: ላለፉት 6 እና 7 ዓመታት ከጥልቅ የፖለቲካ ተሞክሮው እየቀዳ ለወጣት ኢትዮጵያውያን በየበረሃው እየዞረ አስተምሯል:: እያማጠ አደራ ብሏል:: እያለቀሰ ምኞቱን፣ ፍላጎቱን እና ራዕዩን ከውስጡ አውጥቶ መዳፉ ላይ በማስቀመጥ ልቡን ለታዳጊዎች አሳይቷል:: ንጹህ ዓላማው ሽህ ባለ ራዕዮችን ፈጥሯል የተግባር ሰዎችን አምርቷል:: የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል አንዳርጋቸው እንደመጥምቁ ዮሃነስ በበረሃ እየዞረ ሲያስተምር እና ሲሰብክ ከፈጠረው ንጹህ የኢትዮጵያዊነት መንፈስ ላይ የበቀለ ኃይል ነው::
ትናንት አብሮ ውሎ ዛሬ በድንገት መተጣጣት የትግል አንዱ ባህሪው ነውና ዛሬ አንዳርጋቸው በአካል አብሮን ላይኖር ይችላል:: ነፍሳችን ውስጥ ያሰረፀው ዘላለማዊ መንፈስ ግን እስከመጨረሻ ህቅታችን ድረስ አብሮን ይዘልቃል:: አንዳርጋቸውን በማስቆም ትግሉን አቆማለሁ ብሎ የሚያስብ ካለ ዓለምን እና ሁኔታዎችን መገንዘብ የማይችል ከራሱ የተጣላ የወያኔ አይነት ቂል ብቻ ነው:: አንዳርጋቸውን በማስቆም ትግሉን ማስቆም አይቻልም:: መንፈስን ማስቆም ከቶ ማን ይቻለዋል?? አንዳርጋቸው እኮ መንፈስ ነው:: ሁሉም ቦታ፣ ሁሉም ጫፍ ፣ሁሉም ልብ ውስጥ የሚገኝ እና የሚንሳፈፍ መንፈስ::
የየመን መንግሥት የፈጸመው ድርጊት እጅግ ስህተት መሆኑን ዘግይቶም ቢሆን ተረድቶ የነፃነት ታጋያችንን ባስቸኳይ ይለቀው ዘንድ አሁንም ደጋግመን እንጠይቃለን:: ይህ ሳይሆ ን ቀርቶ ታጋያችን ወያኔ እጅ ውስጥ ከገባ ግን የትውልዱ የበቀል ሰይፍ ከዛሬ ጀምሮ ከሰገባው መውጣቱን እንዲያውቁት እንፈልጋለን:: ወያኔም ይህ የቂል ድርጊት የነፃነት ታጋዮችን የበለጠ ቁጭት እና የበቀል እርምጃዎች ውስጥ የሚከት መሆኑን አብሮ ሊገነዘበው ይገባል:: ለዚህ ቃላችን ታሪክ ምስክር ይሁንብን::
ድል ለ ኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Tuesday, July 1, 2014

Open Letter to President of Yemen

July 1, 2014

Open letter to Abd Rabbuh Mansur Hadi: President of Yemen Arab Republic

by Mulat Hailu
yemen-andargachew
The people of Ethiopia are Shocked and disappointed over the illegal detention of Andargachew Tsige, Secretary General of Ginbot7 Movement for Justice, Freedom and Democracy by Yemen security forces during his transit flight in Yemen.
Mr. Andargachew is an Ethiopian origin and British citizen who has been struggling for prevalence of democracy in Ethiopia. He has devoted himself to the true cause of Ethiopian people, the inevitable desire for democracy. Though foiled successfully, the criminal dictatorial regime in Ethiopia has attempted to assassinate the leader Andargachew in November 2013. Mr. Andargachew is hero for Ethiopian people and is one of the icons of democracy in the nation.
The Senna Security forum that has been signed under former president of Yemen, Ali Abdullah Saleh and former dictator of Ethiopia Melse Zenawi which lead TPLF to establish surveillance base in Yemen for surveillance and phone tapping on Ethiopian opposition has been serious concern for Ethiopian people. The illegal detention of Mr. Andargachew, by Yemen Security forces since June 23, 2014 has no ground and is grave concern for the people of Ethiopia. We urge the government of Yemen to immediately free Mr. Andargachew and the Yemen security forces not to transfer him to the criminal regime in Addis under any circumstance. Yemen has no ground to detain Mr. Andargachew who has been tirelessly working for prevalence of democracy in Ethiopia. We request the government of Yemen to carefully evaluate its long term interest and lasting cooperation with the people of Ethiopia and avoid short termism in dealing with dictatorial regime in Ethiopia. The long historical relationship between the people of the two sisterly nations has endured, in spite of changing regimes, on the basis of mutual cooperation. The people of Ethiopia considers the act of transferring Mr. Andargachew to the dictatorial regime in Ethiopia as direct attack on its long aspiration and struggle for genuine democracy in the nation. We hereby request President Hadi not to take any steps that will jeopardies the long lasting relationship between the people of the two sisterly nations and to order the immediate release of Mr. Andargachew. Thank you in advance for your serious consideration.