Tuesday, November 12, 2013

በወያኔ የደህንነት መስሪያ ቤት የታቀደው የግንቦት 7 አመራሮች ላይ ያልተሳካው የመግደል ሙከራ ፈጻሚው በምስል

እስክንድር አሰፋ
12.11.2013
ኖርዌ
በወያኔ የደህነት መስሪያ ቤት የታቀደው በግንቦት 7 አመራሮች ላይ የመግደል ሙከራ  ሊፈጽም አስቦ ሳይሳካለት የቀረው ተስፈኛ ሙልቀን መስፍን  የታቀደለትን ሽልማት እንዳይሸለም ያኮላሹበት  ለሐገራቸው ሲሎ እራሳቸውን መስዋትነት አድርገው  በሰጡት የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች የግንቦት 7 ንቅናቄና ሕዝባዊ ሐይሎች በቁጥጥር ስር የዋለው  የሴሜን ጎንደሩ  ጉብል ። ፕሮግራሙን ESAT ቁልጭ አድርጎ ስለተረከው ከታች ያለውን link በመክፈት ልትከታተሉት ትችላላችሁ በመጨረሻ ለማስተላለፍ የምፈልገው ነገር ቢኖር በስልጣን ላይ ያላችሁም እንዲሁም ማንኛውም የወያኔ ደጋፊም ሆንክ አሽከር ወይም አገርህን ለከርስህ መሙያ ብለህ  ለወራሪ ጠላት አሳልፈህ በመስጠትህም በማፈራረስህም ከነአስተዳዳሪዎችህ  የታሪክ ተወቃሹችናተጠያቂዎች ስለሆናችሁ እራሳችሁን አጥፉ ወይንም በመጣችሁበት መንገድ ሐገራችንን ጥላችሁ ውልቅ በሉልን  ያለበለዚያ የምትፈሩትና የምትሸበሩለት ጀግናው ብሶት የወለደው የግንቦት ሰባት ጦር ውስጣችሁ ስለላለ  ብታስቡበት ይሻላል   ።
 ልብ ያለው ልብ ይበል !!!    
    

                                             ሙልቀን መስፍን
                            

http://ethsat.com/video/esat-special-program-o-millenium-nov-11-messay/

                   

                                 http://ethsat.com/video/esat-news-analysis-12-november-2013/
                               
                                 

                                 

No comments:

Post a Comment