Monday, January 14, 2013

በሃገራችን ውስጥ እውነት እና እምነት ክጠፋ 21 አመታት ማስቆጠሩን ያውቁ ኑርዋል ?

እስክንድር  አሰፋ   ከኖርዌይ
14.01.2013


በሃገራችን ውስጥ እውነት እና እምነት ክጠፋ 21 አመታት አስቆጥሮአል ምክንያቱም የኢትዮጵያ  መንግስት ተብዩው አንዴ በቤተ ክሪስቲያኑ እንዲሁም በእስልምና ጉዳይ ላይ እጁን በማስገባት አንዳንድ  አባት ተብዩዎች ማህተባቸውን አውልቀው ሲጥሉና ሌሉችም  ጥለውት ከተሰደዱበት  ሃገር ላይ እንዴት ተብሎ ነው እውነት እና እምነት አለ ተብሎ የሚነገረው ። እንዲህም ሲባል ሁሉንም አያጠቃልልም ለምሳሌ ሙስሊም ወንድሞቻችን ዲናችንን አናስደፍርም ለእምነታችን እንሞታለን  በማለታቸው  ከላይ ታች ሲዋከቡ እና ሲደበደቡ ከዛም የከፋ ነገር ሲደርስባቸው እያየን ነው አንዳንዶችም እምነታችንን ለሆዳችን አሳልፈን አንሰጥም በማለት  ይሄው አንድ አመት አለፋቸው።  ስጋቸው በእስር ቢሰቃይም መንፈሳቸው ግን ከአምላካቸው ጋር በደስታ ይፈንድቃል፣፥ እንዲሁም የዋልድባ አባቶቻችንም ተጠቃሽ  ሲሆኑ   እነ እስክንድር ነጋ  ፥ አንዷለም  አራጌ ፥ርዮት አለሙ ፣  በቀለ ገርባ  እንዲሁም ሌሎችም  በመልካም ስራቸው አለም እያደነቃቸውና እያከበራቸው በማን አለብኝ ባዩ እና  አሸባሪው መንግስት ግን ተወንጅለው በእድሜልክ በቃሊቲ እስር ቤት እንዲማቅቁ  ተደርገዋል ፥፥ እኔ  እንደማስበው ከሆነ አንዳድ የቤተ ክሪስቲያን አባቶች  ተብዬዎች ቅስናውን እንደ ስራ አይተውት እንጂ አምላካቸውን አምነውበት  የዘላለምን ህይወት እናገኝበታለን ህዝቡንም እናገለግላለን  ብለው የገቡበት አይመስለኝም ምክንያቱም በቤተ ክሪስቲያኗ መናወጥ ምንም አይነት የመቆርቆር ስሜት እንኳን  አይታይባቸውም ይባስ ብለው ከእምነት  በፊት የስኳር ምርት ይቅደም የሚሉ ናቸው  ካዲያ እነዚህ ምናቸው ነው መንፈሳዊ አባቶች የምንላቸው  አምላክ ይቅር ይበላቸው ። ይሄን ሁሉ ያስወራኝ ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ። ወንድማችን ተመስገን ደሳለኝ ስለ አስታራቂ ሽማግሌዎቹ አምታችና አወናባጅ  ስራቸው ያስነበበውን መጣጥፍ አንብቤ ነው ፣፣በእለተ ሃሙስ ጥር 2 ቀን 2005 ዓ.ም በፕሮፌሰር ኤፍሬም ይሳቅ ይመሩ ከነበሩት ሽማግሌዎች ውስጥ የተዘጋጀ ሦስት ሰዎች ያሉት አንድ ቡድን በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ተገኝቶ ነበር።  ጉዳዩም እንዲህ ነው  በተጠቀሰው ቀን አንዱአለምን ጠርተው አናግረውታል ፣ እስክንድር ነጋን ዘለውታል። ለምን ?   ሌላው አስገራሚ ጉዳት ደግሞ የሽማግሌ ቡድኑ ለሙስሊም መሪዎች ,, የመጣነው አንዱአለምን ፈልገን ነው ፣እናንተን እግረመንገዳችንን ሰላም እንበላቹ ብለን ነው,, ሲሏቸው  ለአንዱአለም ደግሞ የዚህን ግልባጭ ምክንያት ሰተውታል ። ካዲያ ወገን ይህንን አይነት ማምታታትና መቀላመድ ምን ለመፍጠር ነው  ? ለነገሩስ የታወቁ ናቸው በምርጫ 97 ጊዜ ቅንጅቶችን ማወናበዳቸው ይታወቃል ። ከዛስ  ደግሞ አንዱን ታራሚ ለይቶ መጠየቅ አንዱን መዝለል ይህንንስ ምን  ይሉታል ?    አስገራሚ ነገር ነው  ባይታደሉት ነው እንጂ እራሳቸው ከአምላካቸው ጋር እርቅ አድርገው የበደሉትን ህዝብ ይቅርታ ጠይቀው ለዘላለም የሚድኑበትን ስራ እየሰሩና  ቀሪ ጊዜአቸውን  ንስሃ  እየገቡ መኖር  ይሻላቸዋል  ብዩ አምናለው  ለማንኛውም  እግዚአብሄር በቸርነቱ ሃገራችንን ያስባት  ቸር ያሰማን ። 

የታሰሩትን ወንድሞቻችንን እግዚአብሄር በቸርነቱ ይጎብኛቸው 

ኢትዮጵያን ለዘላለም ተከብራ ትኑር


http://www.zehabesha.com/archives/15924






Sunday, January 13, 2013

ESAT Yehud weg 13 January 2013

የእሁድ ወግ: አበበ ገላው ስለ ቦስተኑ ሴራ አብራራ




Published on Jan 12, 2013
http://www.ethsat.com - Ethiopian Satellite Television (ESAT)
ESAT is the first independent Ethiopian Satellite Television service and Radio Station who broadcast to Ethiopia and the rest of the world

Ethiopia, the same regime another Genocide?

Ethiopia, the same regime another Genocide?




G7 Press Release – January 10, 2013

On December 13, 2003, members of the special unit of the Ethiopian military entered the town of Gambella in south western Ethiopia, and over the course of the next three days, the special force unit tortured and killed 424 ethnic Anuaks and burned their houses to ashes. The Ethiopian Human Rights Council and Dr. Gregory H. Stanton, founder and President of Genocide Watch, alerted the international community about the Gambella genocide. The world gave a deaf ear to the horror in Gambella, and as a result, the Ethiopian military continued its crime against humanity killing more than 2000 ethnic Anuaks and causing over 50,000 to flee their ancestral home land.

On December 10, 2013, exactly 10 years after the Gambella genocide, the Ethiopian military strikes again, this time in Southern Ethiopia killing more than 150 men, women, and children. According to an eye witness account, the Ethiopian army surrounded the village of ethnic Suris in South Ethiopia, tied the villagers into a group of two, and massacred them execution style. Ginbot 7, Movement for Justice, Freedom and Democracy strongly condemns the barbaric action of the TPLF security forces against the Suri community and calls on all civilized nations of the world to hold the Ethiopian regime accountable for its actions and bring the perpetrators of this heinous crime to justice.

The continued silence of the international community, especially donor nations such as the U.S, U.K., and members of the European Union has emboldened the Ethiopian regime to continue committing crimes against defenseless people in different parts of the country.

Ginbot 7 is deeply disturbed by the acquiescence of the international community and the quiet support provided to a rogue regime that repeatedly commits crimes against humanity.

Ginbot 7 urges the international community to reconsider its hypocritical policy and use its leverage to rein the TPLF regime to stop the mass killing in Ethiopia.

Ginbot 7 and the Ethiopian people understand the importance of the global war on terror. However, membership in the international military campaign against terror must not allow the criminal regime in Ethiopia to terrorize its own people. The US, the UK and the EU cannot fight terrorism in Somalia while enabling a terrorist regime to commit genocide in Ethiopia. This misguided foreign policy is morally reprehensible and a danger to the long term stability of Ethiopia.

Saturday, January 12, 2013

Fighting the virus of the Zenawi era, By Robele Ababya,


Robele Ababya, 11/01/2013
Repugnant plot of assassination
GuezshiberaThis hideous foiled plot to conduct the savage act of assassination in the 21st century on the icon human rights activist and renowned journalist Abebe Gelaw, must be roundly condemned by all freedom loving humanity on our globe. The foiled plot is an act of terrorism designed to take place in the United States – in the land of the brave and free and bastion of democracy where the supremacy of law reigns supreme. There is no doubt that the TPLF thugs will pay for their lawlessness.
Abebe Gelaw uttered on 18 May 2012 the immortal words with his thunderous voice repeatedly saying “Meles Zenawi is a dictator” and demanding “freedom before food”. He was right, for it is written in the Holy Bible, in Matthew 4:4 that, “Man shall not live on bread alone, but on every word that comes from the mouth of God.”

Ethiopia - Arsene Wenger Talks about Ethiopian Players




Ethiopian Journalist Fasil Yenealem (ESAT) and His Dream ..


Fighting for freedom with microphone and camera,
Freedom for his homeland. That's the dream of journalist Fasil Yenealem. From a ramshackle self-built studio in Amsterdam he's striving to do what he can no longer do from Ethiopia: bring independent news to his country.

ESAT Daily News-Amsterdam Jan. 12 2013 Ethiopia

የመለስን ሌጋሲ ማስቀጠል የማንችል ከሆነ ህዝቡ እሳት ሆኖ እንዳያቃጥለን እንሰጋለን ሲሉ የኢህአዲግ አባላት ተናገሩ ........