Saturday, September 29, 2012

የጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ ልዩ ቃለምልልስ ከቪኦኤ ጋር - ክፍል 2

አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ ከቪኦኤው የአፍሪካ ቀንድ ኃላፊ ፒተር ሃይንላይን ጋር ባደረጉት ልዩ ቃለምልልስ ያነሷቸው ኢትዮጵያ ከኤርትራ፣ ከግብፅና ከሱዳን፣ ከቻይናና ከአሜሪካ ጋር ያሏትን ግንኙነቶች በዚህ ክፍል ውስጥ ያብራራሉ

 

 የውጭ ጉዳዮች

በኤርትራ ጉዳይ

ቪኦኤ፡-

ለኢትዮጵያዊያን አነጋጋሪ ሆኖ የቆየውና የሚያሳስባቸው የውጪ ፖሊሲ ኤርትራን የሚመለከተው ነው። ይህ ለኢትዮጵያዊያን ቁልፍ የሆነ ጉዳይ ነው፡፡ በቅርቡ እርስዎ ከአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ሠላምታ በመለዋወጥ እንደተጨባበጡ ይነገራል፡፡ ስለዚያ እርግጠኛ አይደለሁም፤ ግን እውነት ከሆነ እርስዎ ይነግሩናል፤ ምናልባትም እንደገና ድርድር ለመጀመር እርምጃ አለ ይባላል። የኤርትራውን መሪ አነጋግረዋል? የሁለቱን አገሮች ግንኙነት ለማሻሻል የሚያስችል ሂደት ተጀምሯል?

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፡-

አመሠግናለሁ፤ ፒተር! ኤርትራን በሚመለከት ያለንን የውጭ ፖሊሲ አልለወጥንም፡፡ ፖሊሲያችን ጦርነቱን ተከትሎ የተቀረፀና ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት እየሠራ ያለ ፖሊሲ ነው፡፡ ያለአንዳች ቅድመ ሁኔታ መነጋገር እንፈልጋለን፡፡ ግንኙነታችንን ልናሻሽል የምንችልበት ብቸኛ መንገድ ንግግር ነው፡፡ ይህንንም ለኤርትራ መንግሥትና መሪዎች አሣውቀናል፡፡ ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት ይሆናል ብለን እየጠበቅን ነው፡፡ ወደፊትም በዚሁ እንቀጥላለን፡፡ የፖሊሲ ለውጥ የለንም፤ የፖሊሲውን አቅጣጫም ያወጣነው እኛው ነን፡፡ እኛ የምንለው ባለአምስት ነጥብ የሠላም ሃሣብ፣ የሠላም ስትራተጂ ነው፡፡ አሁንም ጠረጴዛ ላይ ያለ ነው፡፡ ግንኙነቶቻችንን ለማሻሻል ከኤርትራ መንግሥት ጋር በጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጠን መነጋገር እንፈልጋለን፡፡ ስለዚህ አሁንም ሂደት ላይ ያለ ጉዳይ ነው፡፡

መጨባበጥን በተመለከተ ግን እኛ ኤርትራ ውስጥ ካሉ ሰዎች ጋር ችግር የለብንም፡፡ የአገዛዙ ችግር ነው፡፡ ተደርጎም ከሆነ ችግር የለውም፡፡ ግን አልተጨባበጥንም፡፡

አባይ፣ ግብፅና ሱዳን

ቪኦኤ፡-

ቀጥሎ የማቀርብልዎ ጥያቄ ግብፅን የሚመለከት ነው። እርስዎ እስካሁን የሠሩት በሥርዓተ-ትምህርት ዘርፍ ነው። ካልተሣሣትኩ በውኃ ምኅንድስና ዲግሪ አለዎት፤ ባለፉት ሁለት ዓመታት የአባይን ወንዝ በጋራ ስለመጠቀም ተወስቷል፡፡ ይህም በካይሮና በአዲስ አበባ መካከል ውጥረት ፈጥሯል ይባላል።
ባለፉት ጥቂት ቀናት የግብፅ ባለሥልጣናት ‘ኢትዮጵያ በውኃው አጠቃቀም ላይ አክራሪ አቋም ይዛለች’ ሲሉ በይፋም ባይሆን በሚስጥር መናገራቸው ተሰምቷል። በዚሁ ሰሞን ደግሞ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ1995 ዓ.ም በቀድሞው በፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባረክ ላይ ግድያ በመሞከር ወንጀል ተፈርዶባቸው ኢትዮጵያ እሥር ቤቶች ውስጥ ስለሚገኙ ግብፃዊያን ጥያቄ መላኩን አስታውቋል። እነዚህ ሁሉ ግብፅ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት እንደገና የመመልከት አዝማሚያ ይጠቁማሉ፡፡ መጀመሪያ በእሥረኞቹ ጉዳይ ምን አስተያየት አለዎት? በተጨማሪ ደግሞ እርስዎ የሚመሩት መንግሥት በአባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ ከቀደሙት ጠቅላይ ሚኒስትር የተሻለ የሚባል አግባብና ለዘብተኛ አቋም ሊኖረው ይችላል?

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፡-

በቅድሚያ ፒተር፤ የአባይን፣ እንዲሁም የኢትዮጵያና የግብፅን ግንኙነት በሚመለከተው የውጭ ፖሊሲ ጉዳይ ላይ የውኃ መሃንዲስ መሆን አያስፈልግህም፡፡ ምክንያቱም ይህ ለማንም ኢትዮጵያዊ ግልፅ የሆነ ጉዳይ ነው፡፡ የአባይ ጉዳይ ለምዕት ዓመታት የቆየ ጉዳይ ነው፡፡ በዚህ መንግሥት ብቻ ሣይሆን በቀደሙ የኢትዮጵያ መንግሥታትም፣ እንዲያውም በግብፅም ከፈርዖን ዘመናት ጀምሮ ያለና እየቀጠለ ያለ ጉዳይ ነው፡፡ ይህ የአትዮጵያ ብቻም የሆነ ጉዳይ አይደለም፡፡ የሁሉም የአባይ ተፋሰስ ሃገሮች ጉዳይ ነው፡፡ የተፋሰሱ የራስጌም ሆነ የግርጌ ሃገሮች ጉዳይ ነው፡፡ ይህ የወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዓለምአቀፍ ጉዳይም ነው፡፡

ይህንን በተመለከተ ከግርጌዎቹ ሃገሮች ከሱዳንና ከግብፅ ጋር ለመስማማት ልበ ሰፊ ሃገር ሆና ቆይታለች፡፡ ከግብፅ ጋር ብቻ አይደለም፡፡ ምክንያቱም ውኃውን በጋራ የሚጠቀሙት እነርሱ ናቸው፡፡ አሁን ታዲያ በአባይ ተፋሰስ ውስጥ ያለን ሃገሮች የውኃው ተቀራራቢ ተጠቃሚ እንድንሆን የራስጌዎቹ ሃገሮች ስምምነት ላይ ደርሰናል፡፡

ይህ አስፈላጊ ጉዳይ ነው፡፡ ምክንያቱም ኢትዮጵያ ለአባይ 86 ከመቶውን ውኃ የምታስገባ ሃገር ነች፡፡ ይህንን ውኃ ታዲያ ‘ኢትዮጵያ ለልማቷ ልታውለው አትችልም’ የምትል ከሆነ ይህ የቂል ሰው ስሌት ነው የሚሆነው፡፡ ካለበለዚያ ይህ እጅግ ቀላልና አመክኗዊ የሆነ ጉዳይ ነው፡፡ የግድ የውኃ ኢንጂነር መሆን የለብህም፡፡

ኢትዮጵያ ሁልጊዜ በግርጌዎቹ ሃገሮች፣ በሱዳንና በግብፅ ላይ አንዳችም የጎላ ጉዳት ሳይደርስ ውኃውን መጠቀም ትፈልጋለች፡፡ በቴክኒክ ደረጃም እነዚያን የግርጌ ሃገሮች ሳንጎዳ የራስጌዎቹ ሃገሮች ተጠቃሚ ልንሆን እንችላለን፡፡ ይህ መፍትሔ እስካለን ድረስ ለምን አንተባበርም? በመሆኑም ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ ለኃይል ማመንጫ የሚውሉ ግድቦችን መገንባት ጀመረች፡፡ ይህ ደግሞ ውኃውን ወደ ሌላ አቅጣጫ የሚወስደው ወይም የሚያስቀረው አይደለም፡፡
በተጨማሪም በሱዳን፣ በግብፅና በሁሉም የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች ውስጥ ያለውን ኢኮኖሚ ለማሳደግም አስተዋፅዖ ያበረክታል፡፡ በመሆኑም ይህ ሁሉም አሸናፊ፣ ሁሉም ተጠቃሚ የሚሆንበትና ነገሮችን በትብብር መሥራት የሚቻልበት መስክ በመሆኑ ሁላችንም ወደ ትብብሩ መምጣት አለብን፡፡
በነገራችን ላይ ኢትዮጵያ በጣም ግልፅ የሆነና መታየት የሚችል ሃሣብ ለግብፅና ለሱዳን አቅርባ የሱዳን፣ የግብፅ፣ የኢትዮጵያ ባለሙያዎች ያሉበትን አንድ ቡድን ለማቋቋም ተስማምተናል፡፡

በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ምክግያት በግብፅና በሱዳን ላይ የሚደርስ ጉዳት መኖር አለመኖሩን የሚከታተሉ ዓለምአቀፍ ታዛቢዎችም ተካትተዋል፡፡ ይህ የኢትዮጵያና ያለፉ ጠቅላይ ሚኒስትሯ ሃሣብ የሚያመለክተው አብረን የመሥራትና የማደግ መንገድን ለመሻት ያለንን ብርቱ ፍላጎት ነው፡፡

አባይ፣ አብረን ለማደግ አብረን መሥራት የምንችልበት ብቸኛው ጉዳይ አይደለም፡፡ አባይ፣ ለዲፕሎማሲያችንና ለምጣኔ ኃብት መቀናጀት መሠረታዊና ማዕከላዊ ጉዳይ ነው፡፡ ሆኖም ግን ብቸኛው መንገድ አይደለም፡፡ መናገድ እንችላለን፤ አንዱ በሌላው ሃገር ውስጥ ኢንቨስት ማድረግ ይችላል፤ በሕዝቦች ግንኙቶች ላይ መሥራት እንችላለን፡፡ ግንኙነቶቻችንን ከግብፅና ከሱዳን ጋር በብዙ መንገዶች ማጠናከር እንችላለን፡፡

ችግሩ የቀደመው የግብፅ መንግሥት ነበር፡፡ የአሁኑ መንግሥት ምን እንደሚያደርግ ሰንብተን እናየዋለን፡፡ ያለፈው ግን የአባይን ጉዳይ የሚያደውና የያዘውም እንደፀጥታ፣ እንደደህንነት ጉዳይ ነበር፡፡ የውጭ ዲፕሎማሲ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ጉዳይ አልነበረም፡፡ የአባይን ጉዳይ የያዘውም የደህንነት ኃላፊው ነበር፡፡

አሁን እየተሰሙ ያሉ ጭምጭምታዎች አሉ፡፡ ‘የደህንነት ጉዳይ ነው፤ ግብፅ እንደደህንነት ጉዳይ ነው የያዘችው’ የሚሉ፡፡ ይሁን እንጂ እኔ የአሁኑን መንግሥት አቋም አሁን ልነግርህ አልችልም፡፡ የሽግግሩ መንግሥት ከእኛ ጋር ቆሞ ነበር፡፡ አንዳንዶቹ መሪዎችም የአዲሱ መንግሥት አባል ናቸው፡፡ በቅርብ እየተከታተልነው ነው፡፡ ምክንቱም በዚህ ጉዳይ ላይ የሠሩ ባሉት ቡድኖች ላይ የተፈጠረ ችግር የለም፡፡ አሁን ያለው የተሣካና የተጣጣመ የሥራ ግንኙነት ነው፡፡

የእኛ ጉዳይ ግን አባይ ላለመተማመን ምክንያት መሆን የለበትም የሚል ነው፡፡ አብሮ የመሥራት፣ የመተማመንና የመተባበር፣ የጋራ ጥቅም፣ አብሮ የማደግና ሁላችንም አሸናፊ የምንሆንበት መፍትሔ ጉዳይ እንዲሆን ነው የምንፈልገው፡፡ ይህ ደግሞ ይቻላል፡፡ ለዚያም እንሠራለን፡፡ መጋጨት አያስፈልገንም፡፡ ስድስት ሺህ ሜጋዋት ኃይል ካመነጨን በደጋማው መልክአምድራዊ አቀማመጧ ምክንያት ኢትዮጵያ ከተጎናፀፈችው ፀጋ የሚወጣውን የውኃ ኃይል ማስተባበር ማቀናበርና ማገናኘት፣ ከዚያም ሁላችንም ተጠቃሚ መሆን እንችላለን፡፡ ይህ ነው የሚፈለገው፡፡

ሱዳንን ብትመለከት፣ በዚህ ግድብ ምክንያት ሱዳን የተገራ ውኃ ማግኘት ትችላለች፡፡ ከኢትዮጵያ ጋር ስትነፃፀር ሱዳን ለግብርና ልታውል የምትችለው በቂ ስፋት ያለው መሬት አላት፡፡ ይህም በራሱ ፀጋ ነው፡፡ ሱዳን ውስጥ በመስኖ የሚለማ ግብርና ካለ፤ ከውጤቱ ሁላችንም ተጠቃሚ እንሆናለን ማለት ነው፡፡ በግብፅም እንዲሁ፡፡ በመሆኑም አብሮ የመሥሪያ እንጂ የፀጥታና የደህንነት ጉዳይ አድርገን ልንይዘው አይገባም፡፡ የአባይ ምሥራቅ ተፋሰስ ሃገሮች፤ የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን ሕዝቦች በጋራ የምንለማበት ጉዳይ ነው ማድረግ ያለብን፡፡ አሁን በግምት መመራት አንፈልግም፤ ለጊዜው አሁን ባለው የግብፅ መንግሥት ዘንድ የፖሊሲ ለውጥ አላየንም፡፡

ቪኦኤ፡-

ግብፃዊያን እሥረኞቹን አስመልክቶ ስላቀረቡት ጥያቄስ መልስዎ ምንድነው?

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፡-

ይህ ባለፈው መንግሥት የተዘጋ ጉዳይ ይመስለኛል፡፡ አየህ! የሽብር ፈጠራ አድራጎቶች በማንኛውም መልክ ቢሆን አይመከሩም፤ ተቀባይነትም የላቸውም፡፡ የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት የቀድሞውን የግብፅ ፕሬዚዳንት ለመግደል በሞከሩት ላይ የሞት ቅጣት ፈርዶባቸዋል፡፡ ይህ ባለፈው መንግሥት የተዘጋ ጉዳይ በመሆኑ በዚህ ወቅት የምንመለስበት ምክንያት የለም፡፡

ርዕዮተ-ዓለም፣ ቻይና፣ አሜሪካና ሌሎች

ቪኦኤ፡-

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ብዙውን ጊዜ ቻይናን “በኢኮኖሚ እምርታ እያሣየች ያለች” እያሉ በአድናቆት ይገልፁ ነበር። ምዕራባዊያን አገሮችን ደግሞ እየወደቁ ያሉ ኃይሎች ሲሉ በመግለፅ ነቀፋ ያሰሙ ነበር። ኢህአዴግ ከቻይና ኮምዩኒስት ፓርቲ ጋር ስላለው ቅርበት በሰፊው አስታውቀዋል። ምዕራባዊያን ኢኮኖሚአቸው እየወደቀ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በርዕዮተ-ዓለም ቅርበት ካላትና ታዳጊ የኢኮኖሚ ኃይል እየተባለች ካለችው ቻይና ጋር ግንኙነቷን ማጠናከር ይሻላታል ብለው ያምናሉ?

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፡-

ከሁሉም በፊት ከሃገሮች ጋር ያሉን ግንኙነቶች የሚመሠረቱት በርዕዮተ-ዓለም ጉዳይ ላይ አይደለም፡፡ ከግንኙነቶቹ በምናገኛቸው ጥቅሞች ላይ የተመሠረቱ ናቸው፡፡ እንደዚሁ ዓይነት ጥያቄ ከዚህ በፊትም ጠይቀኸኝ የመለስኩልህ በተመሣሣይ መንገድ ነው፡፡ በመሆኑም ከዩናይትድ ስቴትስም፣ ከቻይናም ጋር ያሉን ስትራተጂካዊ ግንኙነቶች ናቸው፡፡

ይህ ስትራተጂካዊ ግንኙነት ተነጥሎ የተወሰደን ሃገር ባነሣህ ቁጥር የራሱ የሆኑ ደርዞች አሉት፡፡ ዩናይትድ ስቴትስ ከኢትዮጵያ ጋር በምጣኔ ኃብት ልማት በኩል በጣም የቅርብ አጋር ነች፤ በተለይ ግብርናን፣ የጤና ዘርፍና ሰብዓዊ ድጋፍን በመሣሰሉ ጉዳዮች ላይ፡፡ ይህ ግዙፍ ድጋፍ ነው፡፡ ለዚህ ድጋፍ ደግሞ የዩናይትድ ስቴትስን ሕዝብና መንግሥት እናመሠግናለን፡፡ በአካባቢያችንና በዓለም አቀፍ ደረጃም ሠላምና ፀጥታን በሚመለከት ስትራተጂያዊ ወዳጆች ነን፡፡ የሃያዎቹን ከበርቴ ሃገሮች፣ የስምንቱን ሃያላን ሃገሮች ቡድኖች በመሣሰሉት መድረኮች ላይ ፍትሕ የሰፈነበት፣ ተመጣጣኝ ክፍፍል ያለበት ዓለም እንዲኖር፣ በአየር ንብረት ለውጥና ሌሎችም ጉዳዮችን በተመለከተ አብረን እንሠራለን፡፡ በመሆኑም ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ባለን ግንኙነት ዓለምአቀፍ፣ አካባቢያዊና የሁለታችን የሆኑ የጋራ ሥራዎች አሉን፡፡

ሁለተኛ - ቻይና፡፡ ቻይና ስትራተጂያዊ ወዳጃችን ነች፡፡ በመሠረተ-ልማት፣ በመዋዕለ-ነዋይ ታግዘናለች፡፡ ብዙ የውጭ ቀጥተኛ መዋዕለ-ነዋይ ከቻይና ወደ ኢትዮጵያ እየገባ ነው፡፡ በነገራችን ላይ ከዩናይትድ ስቴትስና ከአውሮፓ የሚመጣውም የውጭ ቀጥተኛ መዋዕለ-ነዋይ ፍሰት ጨምሯል፡፡ ይህንን በተመለከተ እኛ ለርዕዮተ-ዓለም ጨርሶ ዐይን የለንም፡፡ ከሃገሮች ጋር ግንኙነቶችን እንድንመሠርት የሚያደርጉን ለሕዝባችን የሚጠቅሙ፣ ለሃገራችን የሚጠቅሙና የብሔራዊ ጥቅም ጉዳዮቻችን ናቸው፡፡ ዲፕሎማሲያችን ግልፅ ነው፡፡ የውጭ ግንኙቶታችን ድብቅ ነገር የላቸውም፤ ዘልቀው የሚታዩ ናቸው፡፡ መሠረታቸው ርዕዮተ-ዓለም አይደለም፡፡

ፓርቲያችን ከቻይና ኮምዩኒስት ፓርቲ ጋር የቅርብ ትሥሥር አለው፡፡ ምክንያቱም የቻይና ኮምዩኒስት ፓርቲ እያከናወነ ካለው ልንማራቸው የምንችላቸው አካባቢዎች አሉ፡፡ በአጭሩ እኛ ያለን ፖሊሲ ሕዝብን መሠረት ያደረገ እና ልማትን ማዕከል ያደረገ ነው፡፡ በዚህ አካባቢ እታች ወርዶ በመሥራት የቻይና ኮምዩኒስት ፓርቲ ልምድ አለው፡፡ በመሆኑም እንዲህ ዓይነቱን አያያዝ ከቻይና እንማራለን፡፡ ይህ ማለት ግን ርዕዮተ-ዓለማችን ከቻይናው ጋር ተመሣሣይ ነው ማለት አይደለም፡፡ ከሁሉም ሃገር፣ ከሁሉም ፓርቲ የምትማራቸው የተሻሉ ልምዶች አሉ፡፡ እንደምታውቀው እኛ ግራ ዘመም ፓርቲ ነን፡፡ እኛ ከቻይና ጋር ብቻ ሳይሆን ከጀርመኑ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ጋርም በዚሁ ግራ ዘመም አመለካከታችን ምክንያት እንሠራለን፡፡ ከኤኤንሲ ጋር እንሠራለን፡፡ ከሌሎችም የአውሮፓ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲዎች ጋር እንሠራለን፡፡ ከእንግሊዙ ሌበር ፓርቲ ጋርም እንሠራለን፡፡ ከአንዱ ወይም ከሌላው ትማራለህ፡፡

እኛ ኢትዮጵያ ውስጥ የራሣችን ርዕዮተ-ዓለም እንዳለን ነው የሚሰማን፡፡ የራሣችን ነው፤ ብሔራዊ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ከአንዳንዶች ወይም ከሌሎች ጋር ተመሣሣይ ጎኖች ሊኖሩት ይችላሉ፡፡ ለፓርቲያችን ሚጠቅሙ ሆነው የምናዘምባቸው ጉዳዮች ካሉ እንማርባቸዋለን፤ ልምድ እንቀስምባቸዋለን፡፡ እንዳለ እንወስዳቸዋለን ማለት ሳይሆን ከራሣችን ሁኔታ ጋር ማዛመድ የምንችልበትን መንገድ እንፈልጋለን፡፡ በሃገር ደረጃ፣ በፓርቲው የውስጥ አሠራሮች ውስጥ፣ በዓለም ውስጥ ካሉ ሶሻሊስት ዓለምአቀፍ አባል ከሆኑ ፓርቲዎች ሁሉ ጋር መሥራት እንፈልጋለን፡፡ በአውሮፓ፣ በዩናይትድ ስቴትስ፣ በቻይናና በሌሎችም የዓለማችን አካባቢዎች አሉ፡፡


/ተፈፀመ/

የጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ ልዩ ቃለምልልስ ከቪኦኤ ጋር- ክፍል 1 ና ክፍል 2

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለመሣተፍ በተገኙበት በኒው ዮርክ ከተማ ለቪኦኤ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡






አቶ ኃይለማርያም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መንበረ መራሂ መንግሥቱን ከተረከቡ ወዲህ ለውጭ መገናኛ ብዙኃን አካል ቃለምልልስ ሲሰጡ ይህ ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ የሰጡት ልዩ ቃለ-ምልልስ የመጀመሪያቸው ነው፡፡

በኢትዮጵያ የሃገር ውስጥ ጉዳዮቿ፣ በውጭ ፖሊሲዋና እንቅስቃሴዎቿ ላይ ያነጋገራቸው የቪኦኤ የአፍሪካ ቀንድ አገልግሎት ኃላፊ ፒተር ኃይንላይን ለአቶ ኃይለማርያም ካቀረባቸው ጥያቄዎች አንዱ ኢሕአዴግ የሕወሓት ተፅዕኖ እንዳለበት ይነገራል - የሚል ነበር፡፡

አቶ ኃይለማርያም ለጥያቄው መልስ መስጠት የጀመሩት የኢሕአዴግን የተፈጥሮ ሂደት በመተንተን ሲሆን የጥምረቱ አባል የሆኑት አራቱ ፓርቲዎች ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ - ሕወሓት፣ ብሔረ-አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ - ብአዴን፣ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት - ኦሕዴድ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ - ደኢሕዴን እንደአፈጣጠራቸውና በትግሉ ውስጥ እንዳሣለፉት ጊዜ ጥንካሬያቸው፣ አቅምና ልምዳቸው አንዱ ከሌላው እንደሚለይ አመልክተዋል፡፡
“ይሁን እንጂ - አሉ አቶ ኃይለማርያም - ባለፉት አሥር ዓመታት ውስጥ የተካሄደው የሕዳሴ ሂደት አዲስና የነጠረ የፓርቲውን ፖሊሲ፣ ስትራተጂና አቅጣጫ እንዲወጣ አድርጓል፡፡…” ብለዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀጠሉና “… በዚህም መሠረት ሁሉም ፓርቲዎች ወደ አንድ ንቅናቄ ገቡና አንድ ዓይነት አቅጣጫን፣ አንድ ዓይነት ልምድና የአሠራር አካሄድ በፓርቲው የውስጥ ሥርዓት አሠፈኑና ተመጣጣኝ ሊባል የሚችል ሥፍራ ያዙ፡፡ በመሆኑም በሁሉም የኢሕአዴግ መዋቅሮች ውስጥ፤ ለምሣሌ በምክር ቤቱ ውስጥ፣ በፓርቲው ጉባዔ፣ በሁሉም ኃላፊነቶችና የሥራ ምደባዎች ላይ አራቱም ፓርቲዎች እኩል ናቸው፡፡ ለዚህ እማኙ እኔ የዚህ ሂደት ውጤት መሆኔ ነው፡፡ እኔ በሕይወት ያለሁ ማሣያ ነኝ፡፡ ኢሕአዴግ በዚህኛው ወይም በዚያኛው ቡድን ተፅዕኖ ምክንያት በተ ወሰኑ ቡድኖች ወይም የጎሣ ቡድኖች ላይ የተዛባ አያያዝ አለው ብለው ለሚገምቱ ይህ የሃሰት እና ተጨባጭነት የሌለው ግምት ነው፡፡ በመሆኑም በፓርቲያችን የውስጥ ሥርዓት ውስጥ የመጀመሪያው ጉዳይ ዴሞክራሲያዊ ግንኙት ነው፡፡ የጥንካሬአችን መሠረት የፓርቲው የውስጥ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ነው፡፡ ከውጭ ሆነው የሚያስቡት፤ የሚያስቡት ፓርቲውን የውስጡን ሳያውቁ ነው፡፡ በመሆኑም ይህንን የፓርቲውን አሠራርና ፓርቲው እንዴት እንደሚሠራ ብዥታ ላለባቸው ሰዎች ማስጨበጥ አለብን፡፡ ይህ ፓርቲ በውስጡ ዴሞክራሲያዊ ነው፤ ውሣኔዎቹና ሥራዎቹ የሚከናወኑት በዴሞክራሲያዊ አካሄድ ነው፡፡ በመሆኑም ይህኛው ወይም ሌላኛው ፓርቲ ተፅዕኖ ያደርጋል፤ ወይም ይጫናል ማለት አይቻልም፡፡ ምክንያቱም አራቱም አባል ፓርቲዎች እኩል ቁጥር ያለው ውክልና አላቸው፡፡ ከፈለጉም በዴሞክራሲያዊ ሂደት የሚፈልጉት ተፅዕኖ ሁሉ አላቸው፡፡ በመሆኑም ዋናው ጠቃሚ ጉዳይ በፓርቲው ውስጥ ዴሞክራሲ አለ፤ እየሠራ ያለ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ሰዎች ያላቸውን ግምት አልቀበልም፡፡ ለማሣያም እኔ የተመረጥኩት በአራቱም ፓርቲዎች ተወካዮች በሙሉ ድምፅ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በእኔ ፓርቲ በደኢሕዴን ብቻ ሣይሆን በሌሎቹም ጭምር ነው፡፡ እንዲህ ዓይነት ዴሞክራሲያዊ አካሄድ ባይኖረን ኖሮ ለየፓርቲያችን ወገናዊ ሆነን እንቀር ነበር፡፡ በመሆኑም የእኔ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር ሆኜ መመረጥ ዘግይቶም የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆን የዚህ ሂደት ማሣያ ነው፡፡” ብለዋል፡፡

ቪኦኤ፡-

በሁለት ሺህ ሰባት በሚካሄደው ምርጫ በዕጩነት ይቀርባሉ? ማለት ከዚህ ካሁኑ የሽግግር ወቅት በኋላ የፓርቲው መሪ የመሆን ተስፋ አለዎት?

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፡-

የፓርቲው ጉባዔ ከመፍቀዱ በፊት፥ ለምሳሌ ልበል፥ ፕሬዚደንት ኦባማ የፓርቲያቸው አባላት ይሁንታ ሳይሰጡ “ፕሬዚደንታዊው ዕጩ እኔ ነኝ” ማለት ይችላሉ? አይችሉም። ልክ እንደዚያው ይሄም የፓርቲው ጉባዔ የፓርቲው ሂደት የሚወስነው ነው። ምክንያቱም ዴሞክራሲያዊ ነውና። ስለዚህ ፓርቲው ያንን ዕድል የሚሰጠኝ ከሆነ እወስደዋለሁ። ካልሰጠኝ ደግሞ ሌሎች መሠራት ያለባችውን ሥራዎች እሠራለሁ ማለት ነው። የዲሞክራሲ ሂደት ስለሆነ እኔ በግሌ ተነስቼ የፓርቲው ብዙኃን አባላት ነገ የሚመጡ ጉዳዮችን በሚመለከት የሚያደርጉትን ውሣኔ እኔ አሁን ልወስነው አልችልም። ስለሆነም ይህ ለዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የሚቀርብ ጥያቄ አይደለም። የፓርቲው አባላት ግምገማቸውን አካሂደው የሚወስኑትን “ይመርጡኛል፤ አይመርጡኝም” ብሎ ከወዲሁ መተንበይ አይቻልም።

ቪኦኤ፡-

ኢትዮጵያ ያለው የአውራ ፓርቲ ሥርዓት ነው ሲሉ ገልፀውታል። ኢሕአዲግ ሌሎች ፓርቲዎች እንዲያድጉ ለመቀበል በሚያስችልበት ደረጃ ለመለወጥ ምን ያህል ጊዜ የሚያስፈልገው ይመስልዎታል?

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፡-

ይህም በሂደት ላይ ያለ ነው። በዚህ ጊዜ ይሆናል ብዬ የተወሰነ ቀን ላስቀምጥለት አልችልም። በሂደት የሚለወጥ ነው የሚሆነው። የእኛ ፍላጎት ግን ባጭር ጊዜ ውስጥ እንዲሆን ነው። ምክንያቱም በዚህች ሀገር ንቁና ይበልጥ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲዎች በወጡ ቁጥር የሕዝቡም ውሣኔ የመስጠት አማራጭ የዚያኑ ያህል ያድጋልና ነው።
ለእኛ ግን አስፈላጊው የፓርቲዎች ቁጥር አይደለም። የሚያስፈልገው፥ ለሕዝብ የሚሠራው የትኛው ነው? የሕዝቦችንና የአባሎቹን ፍላጎትና ትልም የሚደግፉ ፖሊሲዎች ያሏቸው መሆናቸው ነው አስፈላጊው። ስለዚህ ይበልጥ ተመራጩ መንገድ የሚመስለኝ በሀገሪቱ ውስጥ ንቁና ጠንካራ ፓርቲዎች የመውጣታቸው ጉዳይ ነው። ያም ሲሆን ነው የአንድ ፓርቲ የበላይነት ከሌሎቹ ጋር አማራጭ ሆኖ ሊቀርብ እና ሕዝቡ የፈለገውን ለመምረጥ ዕድል ሊሆን የሚችለው። ይህ ማለት ግን ኢሕአዴግ የበላይነቱን ያጣል ማለት አይደለም። የሕዝቡ ምርጫ ነው ወሣኙ። ስለዚህ አንዳንድ የአውሮፓ ፓርቲዎችን ብናይ ለሃምሣና ስልሣ ዓመታት በበላይነት የቆዩ ናቸው። በጃፓንም እንዲሁ ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። ስለዚህም ኢሕአዴግ እንደ ዱላ ቅብብሎሽ ሩጫ ከትውልድ ወደ ትውልድ ለረዥም ዓመታት ሊቆይ ይችላል። እንዳልኩት ግን ሁሉም በሂደት የሚለወጥ እንጂ ቀን ሊቆረጥለት የሚችል አይደለም፡፡»

ቪኦኤ፡-

ኢትዮጵያ የኢንፎርሜሽን ወይም መረጃ ፍሰትን በጥብቅ ትቆጣጣራለች ተብላ በአንድአንድ አካባቢዎች ትነቀፋለች። ነቀፋ የሚያቀርቡ ጋዜጦች ተዘግተዋል፤ ጋዜጠኞች ፀረ-ሽብር ህግ በመተላለፍ ተወንጅለዋል፤ ዌብሳይቶች ይዘጋሉ፤ የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ሥርጭትም ሳይቀር ይታፈናል፤ የውጭ ሥርጭቶች ይታፈናሉ። የርስዎ መንግሥት በተለይ ትላልቆቹን ጉዳዮች በተመለከተ እንደተዘጋው ፍትህ ጋዜጣ እና የታሠረውን በጣም ነቃፊ የሆነ የብሎግ ጋዜጠኛ እክንድር ነጋን የመሣሱትን ጉዳዮች አስመልክቶ የርስዎ መንግሥት ምን ያደርጋል?

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፡-

ጓደኞችህ እንደሆኑና ስለእነርሱም የሚሰማህ ሕመም ሊኖር እንደሚችል አውቃለሁ፡፡ ፒተር! መረዳት ያለብህ፣ ሁለት ቆብ ያለው ማንም ሰው ሁት ቆብ ማጥለቁን ማቆም አለበት፡፡ አንዱን ብቻ ነው ማድረግ ያለበት፡፡ እነዚህ ሁለት ቆቦች አንዱ በሕጋዊ መንገድ መንቀሣቀስ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ሕገወጥና የሁከት መንገድ፤ ከአመፀኛ ድርጅቶች ጋር መሥራት ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የታሠሩት ሰዎች የታሠሩት ወይም የተከሰሱት በሕጋዊ መንገድ በመንቀሣቀሣቸው አይደለም፡፡ የታሠሩት ሰዎች ከአመፅ አራማጅ ድርጅቶች ጋር የተገናኙ ናቸው፡፡ በጋዜጠኝነት ሥራቸው ምክንያት አይደለም የታሠሩት፡፡ ይህ የተፈቀደ ነው፡፡ ታውቃለህ፤ አንተ እዚያ ነበርክ፤ እዚያ ሠርተሃል፤ ነገር ግን ቀዩን መሥመር ማለፍ የለብህም፡፡ አመፅ ቀስቃሽና የሽብር ፈጠራ ድርጅቶችን ማገዝን የመሣሰሉ አድራጎቶች ውስጥ መግባት የለብህም፡፡ የብሔራዊ ደህንነት ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ጋዜጠኝነት አይደለም፡፡ ተቃዋሚ መሆንም አይደለም፡፡ ተቃዋሚ በሁከትና በሕገወጥ መንገድ አይንቀሣቀስም፡፡ ከሽብር ፈጠራ ቡድኖች ጋርም አይገናኝም፡፡ እነዚህ ፓርቲዎች አይደሉም፤ ግለሰቦች ናቸው፡፡ እኛ ማንኛውንም ፓርቲ አልከሰስንም፡፡ ምክንያቱም በሕጋዊነት የተመዘገቡት ፓርቲዎች በሃገሪቱ ውስጥ በሕጋዊነት መንቀሣቀስ ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ በእነዚህ ፓርቲዎች ውስጥ በአባልነት የተመዘገቡ ግለሰቦች፤ ግን ሁለት ምዝገባ ያላቸው፤ አንዱ በሕጋዊ ፓርቲዎች ውስጥ፣ ሌላው ምዝገባ በሕገወጥና የሽብር ፈጠራ ፓርቲዎች ውስጥ የሆነ የሚከሰሱት በሕጋዊው ቆባቸው ሳይሆን በሌላኛው፣ በሕገወጡና ከሽብር ፈጠራ ጋር በተያያዘው ቆባቸው ነው፡፡ በሁለቱ መካከል ያለውን መለየት አለብን፡፡ በግልፅና ያለአንዳች ማወላወል ካቆሙና በሕጋዊ መንገድ ለመሥራት ከወሰኑ ሁልጊዜ መድረኩ አለ፡፡ ሁለቱንም የሚቀላቅሉ ከሆነ ሁለቱን ለይተን፤ ለሕገወጡ፣ ለአመፅና የሽብር ፈጠራ ግንኙነታቸው እንከስሣቸዋለን፡፡ ይህ በሃገሪቱ ሕግ መሠረት ይያዛል፤ ያስቀጣልም፡፡ እነዚህ ልዩነቶች ግንዛቤ ሊጨበጥባቸው ይገባል፡፡ ለእናንተ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ይህ ችግር አይደለም፡፡ ምክንያቱም ጋዜጠኞች በሕገወጥ መንገድ አይንቀሣቀሱም፡፡ የሚሠሩት በሕጋዊ መንገድ ነው፤ ያላቸውም አንድ ቆብ ብቻ ነው፡፡ በዚህና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ልዩነት ይኸው ነው፡፡ ብዙ ጊዜ ምዕራብ ሃገሮች ይህንን ቅልቅል አይረዱም፡፡ ምክንያቱም ችግሩ የለባቸውም፡፡ ሁሉም ጋዜጠኞች በሕጋዊ መንገድ ሲሠሩ ነው የሚያዩት፡፡ ይህ የሕገወጡና የሌላኛው ቆብ ችግር የለባቸውም፡፡ ያ ልዩነት አንድንዴ ብዥታ ያለበት ነው፡፡ እኛን በሚመለከት በቅድሚያ የምናተኩረው በብሔራዊ ፀጥታ ጉዳዮቻችን ላይ ነው፡፡ ይህ የብሔራዊ ደህንነት ጥቅም ጉዳያችን ደግሞ አንድ ሰው ሁለት ቆብ ስላለው ብቻ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም፡፡ በሕጋዊ መንገድ ብቻ እንዲንቀሣቀሱ እንመክራቸዋለን፡፡ በጋዜጠኝነትም ቢሆን፣ ተቃዋሚዎችም ቢሆኑ፡፡

ቪኦኤ፣-

ባሁኑ ጊዜ መንግሥትዎ የፕሬስ ነፃነትን ምናልባት ትንሽ ለቀቅ ማድረግ ላይ ምን አቋም አለው? ባሁኑ ጊዜ ዌብሳይቶች ተዘግተዋል፤ የውጭ ሥርጭቶች ታፍነዋል፤ ጋዜጦች ተዘግተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፡-

ግልፅ መሆን ያለበት የእኔ መንግሥት እነዚህን ጉዳዮች የማገድ ፖሊሲዎች የሉትም፡፡ የሚወሰነው በዌብ ሣይቶቹም ይሁን በማንም፤ በማንነታቸው ነው፡፡ ከእንደዚህ ዓይነት ድርጅቶች ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ካላቸው፣ ግልፅ ነው፤ ያ በሁሉም ሃገር ውስጥ ይደረጋል፡፡ የኦሣማ ቢን ላደንን ብሎግ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ መክፈት አትችልም፡፡

ቪኦኤ፡-

በመጨረሻም አንድ የውጭ ፓሊሲ ጥያቄ ላቅርብልዎ በማለት ፒተር ለአቶ ኃይለማርያም የሠነዘረው ጥያቄ ስለ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳንች ስምምነት ነው። የሁለቱ አገሮች መሪዎች ሰሞኑን አዲስ አበባ ላይ ሲደራደሩ ነበር፤ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ለድርድሩ ባደረጉት አስተዋጽዖ በጣም ሲመሰገኑ ነበር፡፡ እርስዎ ጉዳዩን ይከታተሉ ነበር?

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፡-

መልካም ዕድል ሆኖ ልክ ከአምስት ደቂቃ በፊት ነው ስምምነቱን የተፈራረሙት። ይህን ጥያቄ ስላነሳህ በጣም አመሰግናለሁ፡፡ ስምምነቱ ሲካሄድ ኒው ዮርክ ሆኜ በቀጥታ ስከታተል ነበር።
ስምምነት ላይ ደርሰው ተፈራርመዋል። እንደሚታወቀው ፖሊሲአችን ከቀድሞው ያልተዛነፈ ነው። ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ በሱዳን ሠላምና መረጋጋት እንዲሰፍን እንዲፀናም አስተዋጽዖ አድርገዋል። ስምምነቱን ለማሣካት ትልቅ ጥረት አድርገዋል፤ ድጋፋቸው፣ የማደራደር ችሎታና ስልታቸው ውጤታማ ሆኗል። የርሳቸው ህይወት ካለፈ በኋላ ፈለጋቸውን በመከተል ከሁለቱም ሱዳኖች መሪዎች ጋር ስሠራ ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለድርድሩ ጥሩ መሠረት ስለጣሉ ኢትዮጵያ ተደማጭነት አግኝታለች። ለዚህም የደቡብና የሰሜን ሱዳን መሪዎችን አመሰግናለሁ።
መሪዎቹ ከአብዬይ ጉዳይ በስተቀር ሙሉ በሙሉ ለማለት ይቻላል በሁሉም ነጥቦች ላይ ተስማምተዋል። የአብዬይ ጉዳይም የአፍሪቃ ህብረት ሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ኃላፊነት እንዲወስድና ውሳኔውን እንደሚቀበሉ ተስማምተዋል።
የእኛ ፖሊሲ ለአፍሪቃ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት፣ እንዲሁም ብልፅግና እንዲሰፍን ለትብብር መሥራት ነው። እንደ ኢጋድ ሊቀ መንበርም ዓላማችን ይህ ነው። መልካም ዕድል ሆኖ ሶማሊያም የሽግግር ጊዜዋን አብቅታ ብቁ ፕሬዚደንት መርጣለች። ፓርላሜንታዊ ሥርዓት አስፍና በሚቀጥሉት አራት ዓመታት ኢኮኖሚዋን እንደምታዳብር ተስፋ አለን።

ይቀጥላል…







 

Friday, September 28, 2012

NEW YORK — Ethiopia's Prime Minister Hailemariam Desalegn has pledged to maintain the controversial policies of his predecessor, Meles Zenawi, who died last month. The Ethiopian leader outlined his views on foreign and domestic issues in an interview with VOA's Peter He

In a 30-minute conversation, Prime Minister Hailemariam discussed topics from Ethiopia's strained ties with neighboring Eritrea, relations with China and the United States, and the government's clampdown on media.
The interview was Hailemariam's first since taking office last week. It took place in New York, on the eve of his first address as prime minister to the United Nations General Assembly.

On Eritrea, he said he sees no sign of a thaw in a relationship that
has been frozen since an indecisive two-year war that ended in 2000. That conflict left at least 70,000 people dead.

Eritrea says progress depends on Ethiopia's acceptance of an international border commission ruling that favors Eritrea's position. However, Hailemariam says the only solution lies in bilateral dialogue.

"There is no change in policy. Our policy designed after the war since nine years, a standing policy t
hat we need to have dialogue without conditions, so we offered this to the Eritrean government and leadership and are waiting for this to happen for the last nine years and will continue to do so," said Hailemariam.
Ethiopia's relations with Egypt also have been strained over sharing Nile River waters. The government of former Egyptian president Hosni Mubarak had resisted efforts by Ethiopia and other countries along the upper Nile to renegotiate a colonial-era water sharing agreement.

Hailemariam says he will wait to see what policies the new government in Cairo will adopt.
"The previous Egyptian regime was looking into the Nile issue as a security issue. There are a number rumors that this is [seen as] a security issue, but I cannot tell you the government's position until now. So I don't want to deal with those speculations because we haven't come across officially a change of policy with the current Egyptian governmen," he said.

Hailemariam also expressed satisfaction with the election of a new president in neighboring Somalia, and with the signing of a cooperation agreement between Sudan ad South Sudan. He said both developments will contribute to regional stability.

The Ethiopian leader said relations with both China and the United States are good. He rejected a suggestion that Ethiopia is tilting toward Beijing for economic and ideological reasons, and he defended the decision of Ethiopia's ruling party to strengthen relations with China's Communist Party.

"Our party has very close ties with the Communist Party of China because we have areas where we can learn from the work the Chinese Communist Party is doing, simply because we are people centered, where Chinese Community Party has experience with working with people at the grass root, so we learn with China, this kind of approach, it doesn't mean our ideology is similar to China," said Hailemariam.

On domestic issues, Hailemariam defended the imprisonment of several journalists and opposition politicians under a recently enacted anti-terrorism law. He said those sentenced to long jail terms, such as award-winning blogger and fierce government critic Eskinder Nega, had been living a double life, or as he called it, “wearing two hats.”
"Our national security interest cannot be compromised by somebody having two hats. We have to tell them they can have only one hat which is legal and the legal way of doing things, be it in journalism or opposition discourse, but if they opt to have two mixed functions, we are clear to differentiate the two," he said.

The Ethiopian leader also suggested his government will continue to clamp down on opposition media, including jamming VOA Amharic service broadcasts and blocking foreign websites considered objectionable.

"My government has no policy of blocking these issues. It is depending on the websites or whatever, if there is any connection with these kind of organizations, it's obvious. That's done in every country. You cannot open a blog of Osama bin Laden in the United States," he said.

Hailemariam is filling out the remainder of the late prime minister Meles' term, which ends in 2015. He said if the ruling Ethiopia Peoples' Revolutionary Democratic Front, or EPRDF, gives him the chance, he would like to serve at least one more term. But he added, “that will be a decision of the party”.

The EPRDF has held power in Addis Ababa since 1991, when it ousted the pro-Soviet Marxist dictator Mengistu Hailemariam after a lengthy armed struggle.


Wednesday, September 26, 2012

'Online freedom sees setbacks', Ethiopia among 'not free' countries

Online freedom has suffered setbacks in many countries — but also some gains — amid the Arab Spring uprisings and political upheaval in parts of the world, a new study showed.

The report by the research group Freedom House found that 20 countries "experienced a negative trajectory since January 2011" as authorities used newer, more sophisticated controls to quell dissent on the Internet.
"The findings clearly show that threats to Internet freedom are becoming more diverse," said Sanja Kelly,

project director at Freedom House and co-author of the report released Monday covering the period from January 2011 to May 2012.

 "As authoritarian rulers see that blocked websites and high-profile arrests draw local and international condemnation, they are turning to murkier — but no less dangerous — methods for controlling online conversations."


The study found that Estonia had the highest level of online freedom among the 47 countries examined, while the United States ranked second.

Iran, Cuba and China received the lowest scores and 10 other countries received a ranking of "not free" — Belarus, Saudi Arabia, Uzbekistan, Pakistan, Thailand, Vietnam, Myanmar, Ethiopia, Bahrain and Syria.
The worst declines, according to the report, were in Bahrain, Egypt and Jordan, reflecting "intensified censorship, arrests and violence against bloggers."

It said online freedom was also hurt in Mexico "in the context of increasing threats of violence from organized crime," and in Ethiopia, "possibly reflecting a government effort to establish more sophisticated controls before allowing access to expand."

In Pakistan, the downgrade "reflected extreme punishments meted out for dissemination of allegedly blasphemous messages" and tighter censorship by regulators.

Improvements were cited in 14 countries, including some with "a dramatic regime change or political opening" such as Tunisia, Libya and Myanmar.

But restrictions also eased in some other countries such as Georgia, Kenya and Indonesia, where the report cited "a growing diversity of content and fewer cases of arrest or censorship than in previous years."
14 countries were listed as "free" and 20 were labeled "partly free" in the report.

The report said China, which has the world's largest population of Internet users, also has "the most advanced system of controls" and that it has become "even more restrictive."
It cited the 2011 detainment of dozens of activists and bloggers, who were held incommunicado for weeks before several were sentenced to prison.

The Beijing government "tightened controls over popular domestic microblogging platforms, pressuring key firms to more stringently censor political content and to register their users' real names," the report said.

It added that China appeared to be "an incubator for sophisticated restrictions," with governments such as Belarus, Uzbekistan and Iran using China as a model for their own Internet controls. - ''                           Agence France-Presse

Egypt denies deal with Sudan to strike Ethiopian dam

Khartoum — An Egyptian official has emphatically denied the veracity of allegations that his country had reached an agreement with neighboring Sudan to use its territories as a launchpad for potential attacks on Ethiopian damming facilities over the dispute of Nile water-sharing.

Sudan Tribune reported the allegations last month citing a 2010 internal e-mail leaked by the whistle-blowing website Wikileaks, which suggested that Sudan president Omer Al-Bashir had agreed to build an Egyptian airbase in his country's western region of Darfur to be used for assaults on The Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) should diplomatic efforts fail to resolve the dispute between Egypt and Ethiopia over Nile water-sharing.


But Egypt's state minister for military production, Rida Hafiz, on Monday strongly denied the allegations saying they are "totally bare of truth" According to Egypt's state-run news agency MENA, Hafiz added that the report is "designed to disturb Egyptian-Ethiopian relations."

Egypt - and Sudan to a lesser extent - are involved in a drawn-out conflict with the Nile Basin's upstream countries over Nile Water rights as the latter, mainly Ethiopia, continue to contest and attempt to alter the shares dictated by colonial-era treaties giving Egypt the lion share in Africa's longest river.

The North African country is concerned that Ethiopia's GERD, a massive hydroelectric dam on the Blue Nile, about 40 kilometers from the borders with Sudan, will affect its vital flow of fresh water when completed with a capacity to create a reservoir of 65 billion cubic metres.

President Omer Al-Bashir reportedly told his Egyptian counterpart Mohammed Morsi this month that Sudan shares "identical position" with Egypt on the Nile water issue.

Monday, September 24, 2012

የእስቴ መካነ-ኢየሱስ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍና የሥራ ማቆም ዓድማ አደረጉ



የእስቴ መካነ-ኢየሱስ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍና የሥራ ማቆም ዓድማ አደረጉ

ሕዝቡ ይህን እርምጃ የወሰደው መንግሥት ወደ ከተማዋ የሚያስገባ የመኪና መንገድ እንዲሠራ የሰጠውን ውሳኔ በመቀልበሱ ነው ብለዋል ነዋሪዎች።
ሞጣና አካባቢው - ደቡብ ጎንደር

ስማቸው እንዳይጠቀስ በመጠየቅ ያነጋገሩን የከተማዋ ነዋሪዎች በአምስቱ ዓመት መርሃ ግብር መሰረት ህዳር አንድ መጀመር የነበረበት የሞጣ-እስቴ መንገድ ግንባታ ተቀይሮ ከማህደረ ማሪያም እስከ ደብረ ታቦር እንዲሆን በመደረጉ ህዝቡ ሰላማዊ ሰልፍ እንደወጣ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ገልጸዋል።
ሆኖም የዞኑ ሃላፊ አቶ እዘዝ ዋሴ ጋዜጠኛ እናመጣለን በማለት ሲያታልሉን ቆይተው፣ ልዩ ሃይልና ፌደራል ፖሊስ በከተማዋ አሰማሩ ብለዋል። የህዝቡ ተቃዉሞ ሰላማዊና የልማት ጥያቄ ላይ ያተኮረ መሆኑን በተለይ የመጡት የልዩ ሃይል ተወካዮች የተገነዘቡ ቢሆንም ከወረዳው ባለስልጣናት የተነገራቸው ግን ሕዝቡ የመንግስት ተቋማትን እየደበደበ ነው የሚል ነው ብለዋል።
ከአንድ ቀን ዉሎ በሁዋላ ግን ወጣት ልጆች ሳይቀሩ ወንድ የተባለ የከተማዋ ነዋሪ እየታፈሰ ወደ እስር ቤት መወሰዱን፣ ቃል የሰጡን ግለሰብም በሽሽት ጫካ ውስጥ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
ዜናውን ያጠናቀረው አዲሱ አበበ ከመንግስት ባለስልጣናት ጉዳዩን ለማጣራት ወደ ተለያዩ ቢሮዎች ስልክ ደውሎ ነበር። ስብሰባ ላይ እንዳሉ በመግለጽ እስካሁን መልስ አልሰጡም፣ እንደደረሰን እንዘግባለን።
ዘገባውን ያዳምጡ።

http://amharic.voanews.com/audio/Audio/215590.html

የእስቴ መካነ-ኢየሱስ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍና....

Ethiopia’s Genocide of the Ogadeni Continues

The genocide in the controversial Ogaden region, a territory comprising the southeastern portion of the Somali Regional State in Ethiopia, has continued with a massacre of 17 and missing of 14 Ogadenis.

Hassen Abdulahi, the representative of the Ogaden National Liberation Front (ONLF), the rebel group fighting with the Ethiopian government seeking for more autonomy for the underdeveloped Somalia region,

said: “On September 3, 2012 Ethiopia’s government troops collected 31 people in Korelie Kebele, Deniese Woreda, Wardier Zone and killed 17 of them and took the rest 14 to an unknown place accusing of supporting the ONLF”
He said no one knew where 14 of the people were. Here, many are arguing that the missing people would be killed somewhere else.
“It is a usual phenomena that the Ethiopia’s troops commit a massacre on innocent people, Hassen Abdulahi said, “but what makes the current one so special is that its victims are prisoners, women and old enough people as well as a child aged seven.”


In 2007 after the ONLF rebels launched an attack on a Chinese oil field, the Ethiopian army has launched a counterinsurgency campaign in the Ogaden region. And since the beginning of the campaign, different concerned international organizations have been accusing the government of committing genocide against the Ogadeni civilian population.

For instance, Genocide Watch frequently said: “the Ethiopian government’s counter –insurgency campaign in Ogaden has incorporated several war crimes and crimes against humanity.”
“The army has imposed an economic blockade on many towns and villages of the region. The government has restricted access to water, food and other necessities. Massacres, torture, rape and disappearances are prevalent in the Ogaden region. Women and children are the most vulnerable groups to suffer abuse and violence. They are accused of being relatives of ONLF members.”

“The Ethiopian government’s policy in Ogaden is to suppress all demands for autonomy from Ogadenis. It has included gradual starvation of the population in IDP camps – a policy Genocide Watch calls Genocide By Attrition.”

According to the declaration made by the General Assembly of the United Nations in its resolution 96 (I) dated 11 December 1946, genocide is an international crime in times of both war and peace.
Photo Credit: http://ayyaantuu.com /Ogadeni Mother and Her Son Suffering from Famine
Article 2 of the declaration states: “genocide means any of the following acts committed with intent to destroy, in whole or part, a national, ethnical, racial or religious group such as: (a) killing members of the group; (b) causing serious bodily or mental harm to members of the group (c) deliberately inflicting on the group conditions of life calculated to bring about its physical destruction in whole or part …”
International Medias Remain Silent
Following the September massacre, many are criticizing the major international medias to have been silent on the issue. They ask, “why do international medias remain silent on this ultimate crime against humanity?”
Mohammed Amin Mohammed is an Ethiopian Diaspora in the USA asking such a question. He has started a petition together with his fellows in order to gather international media attention for the Ogaden people.

He said : “As the horror in Ogaden continues, our major media sources are largely missing in action. Like many American citizens, I rely on the news media. If an event is not reported on television, it is as if it does not happen.”

But, some people claim that: “even if journalists need to investigate the crime in Ogaden, they can’t do so – unless the Ethiopian government opens its door.”
Since 2007 the Ethiopian government has strictly prohibited journalists to go to Ogaden region and report the situation over there.

Sunday, September 23, 2012

በአስቸኳይ የተሰበሰበው የወያኔ ፓርላማ የሁለቱን አዳዲስ የወያኔ ሹመኞችን ምደባ ተቀብሎ የጠቅላይ ሚንስቴርነትና የምክትል ጠቅላይ ምንስቴርነትን ሥልጣን አጸደቀላቸው

የመለስ ዜናዊን ከዚህ አለም በሞት መለየት ተከትሎ እረፍት ላይ ከነበርበት ለሁለተኛ ጊዜ አስቸኳይ  ስብሰባ የተጠራው የወያኔ ፓርላማ በትናትናው ዕለት መስከረም 11 ቀን 2005 የሃይለማሪያም ደሳለኝን ጠቅላይ ምንስቴርነትና የደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ምንስትርነት ማጽደቁን በአገዛዙ ሥር ያሉ መገናኛ ብዙሃን በሰፊው ዘግበዋል።

የወያኔ ፓርላማ አፈጉባኤ የሆነው አባዱላ ገመዳ ምላተ ጉባዔው መሟላቱን ጠቅሶ ለአስቸኳይ ስብሰባው የተያዘውን 3 አጀንዳዎች በቅደም ተከተል ሲያስተዋውቅ ሁለቱ የጠቅላይ ምንስትሩንና የምክትሉን ሹመት ማጽደቅ እንደሆነና  3ኛው  “የባንድራ ቀንን አስመልክቶ የቀረበውን ውሳኔ መመርመሮ ማጽደቅ “ የሚል መሆኑን ሲገልጽ ለአስቸኳይ ስብሰባ ተብሎ እረፍቱን አቋርጦ እንዲሰየም በተጠራው ስብሰባ ላይ በ 3ኛ አጀንዳ ነት የተያዘው ስለ ባንድራ ቀን መወያየት ምን አጣዳፊ እንዳደረገው ለአብዛኛው ተስብሳቢ ግራ እንደገባው ከምንጮች የተገኘው መረጃ አረጋግጦአል።

ከአንድ የተቃዋሚ መቀመጫ በስተቀር በፓርላማ ውስጥ ያሉትን መቀመጫዎች ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠረው  ወያኔ ኢህአደግ የቀድሞ መሪዉን ለመተካት በጠራው በዚህ አስቸኳይ ስብሰባ መገኘት ከነበረባቸው 547 አባላቱ መካከል የተገኙት 375 ብቻ መሆናቸው የብዙ ፖለቲካ ገምጋሚዎችን ትኩረት ስቦ አልፎአል።

180 አባላት የሚገኙበት የኢህአደግ ምክር ቤት ባለፈው ቅዳሜ የግንባሩ ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ የሰየማቸው ሃይለማሪያም ደሳለኝና ደመቀ መኮንን በትናትናው ዕለት በሸንጎው ጠቅላይ ምንስትርነትና ምክትል ጠቅላይ ምንስትርነት ሆነው ሲሾሙ በፓርላማው ውስጥ የነበረው የተሰብሳቢው ስሜት እጅግ ቀዝቃዛ ሆኖ ተስተውሎአል።

ሃይለማሪያም ደሳለኝ ቃለማሃላውን ከፈጸመ ቦኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረገው ኦፍሴላዊ ንግግር ለዚህ ሥልጣን ያበቃውን ባለውለታውን መለስ ዜናዊን ደጋግሞ በየደቂቃው ሲያሞካሽና ሲያወድስ ከመሰማቱም በላይ በየትኛውም መንግሥታዊ የሥልጣን ርክክብ ወቅት ተሰምቶ በማይታወቅ አምልኮአዊ  ውዳሴ “ ዘላለማዊ ክብርና ሞገስ ለታላቁ መሪያችን ይሁን “ ሲል ተደምጦአል።

መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት ከተለየ ወዲህ በኢህአደጎች እየተዘወተረ በመነገር ላይ ያለው “የመለስ ራ ዕይ አንተገብራለን ” መፈክር በትናትናው የሃይለማሪያም ደሳለኝና ምክትሉ ደመቀ መኮንን ንግግር ተደጋግሞ ተስተጋብቶአል። መለስ ዜናዊ በህይወት በነበረበት ወቅት ህዝባችንን ሲያምታታበትና ድፍን አለምን ሲያሞኝበት የኖረው በሃሰት ላይ የተመሰረተ የኢኮኒሚ ዕድገትን እንቀጥልበታለን ያለው ሃይለማሪያም ደሳለኝ ከሟቹ አለቃው ጉልበት በታች ሆኖ ሲጋት የኖረውን ሃሰተኛ የዕድገትና የልማት አሃዝ ሸምድዶ በአሥር አመት ውስጥ አገራችንን መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ እናሰልፋለን ሲል መደመጡ ብዙዎችን አስገርሞአል።

የመለስ ዜናዊ አገዛዝ የዘረጋውን ዘረኝነትና አድሎአዊነት አገር ውስጥ ሆኖ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ባለመቻላቸው ለነጻነታቸው ሲሉ መሳሪያ ያነሱትንና በህዝባዊ አመጽ ለውጥ ለማምጣት የሚንቀሳቀሱትን አገር ወዳዶች እንደሌሎች የቀድሞ አለቆቹ ሁሉ በጠላት መሳሪያነት የፈረጀው ሃይለማሪያም ደሳለኝ አገሪቱ ውስጥ የዲሞክራሲና የሰብአዊ መብት ተቋማት ግንባት በመልካም ጅምር ላይ ያለ በማስመሰል እንገፋበታለን  ሲል ተደምጦአል።

ሃይለማሪያም ደሳለኝም ሆነ በትናትናው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ የደረገው የወያኔ ፓርላማ የአገሪቱን መጻይ ዕድል ሊወስን ስለሚችለው ሁሉ አቀፍ የፖለቲካ ድርድር ያሉት አንድም ነገር አልነበረም። በዚህም ምክንያት የሃይለማሪያም ደሳለኝ ካቢኔ ገና ከጅምሩ “የጉልቻ ቢለዋወጥ” አይነት መሆኑን ይፋ በማድረጉ ሥልጣን ላይ ምን ያህል ዕድሜ ሊኖረው እንደሚችል የሚወስነው ኢትዮጵያዊያን ለነጻነታችንና ለክብራችን የምናደርገው ወሳኝ ትግል እንደሆነ ሁሉም ይስማማበታል።

Ethiopia bans Swedish state television: report



The website of Swedish state broadcaster Sveriges Television (SVT) has been blocked in Ethiopia amid claims that the reason is their reporting of the case of journalists Johan Persson and Martin Schibbye
According to sources contacted by SVT, the svt.se website has been down in the country since early on Saturday morning.
Persson and Schibbye were recently released from Ethiopian prison and SVT is among the news media which have reported on claims that evidence was falsified to secure their convictions on terror charges.
"Ethiopia is very uncomfortable with the information that we have broadcast. They know that we are going to produce more," said reporter Johan Ripås to svt.se.
According to Mikael Hvinlund at SVT the cause of the interruption is under investigation.

 Read more from The Local

Friday, September 21, 2012

Hailemariam Desalegn sworn in as the new prime minister of Ethiopia (video)

Hailemariam Desalegn has been sworn in as the prime minister of Ethiopia today, 21 September 2012, by the parliament. Hailemariam’s first act as prime minister today was to nominate the deputy prime minister. Demeke Mekonnen’s nomination has been approved unanimously by the parliament and he became the deputy prime minister. ETV reported that the new prime minister will form a new cabinet in the coming few days. Watch below the swearing in ceremony and Hailemariam’s acceptance speech.

ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም የመልቀቂያ ደብዳቤ ለማስገባት ይገደዳል።


ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ፕሬዚዳንት ሆነው በተመረጡ ጊዜ በመከላከያና በሲቪል የህወሃት አባላት ዘንድ አቧራው ጨሶ እንደነበር አስታውሳለሁ። አባላቱ የፖለቲካውን ጨዋታ አልተረዱትም ነበር። በወቅቱ የነጋሶ ሹመት የይስሙላ መሆኑን ማስረዳት፣ ለህወሃት መሪዎች ፈተና ሆኖባቸው ነበር። ህወሃት አሁንም ተመሳሳይ ችግር ገጥሞታል። ምናልባትም በቀጣዩ የሃይል አሰላለፍ የህወሃት የበላይነት እንደተጠበቀ መሆኑን ማሳመን ካልቻሉ መፈንቅለ መንግስት ሊያጋጥም ይችላል።
የህወሃት ሲቪልና የመከላከያ አባላት በአብዛኛው፣ “የኢትዮጵያ ስልጣን ሙሉ በሙሉ ለኛ ይገባል” ብለው ያምናሉ። ለሌሎች የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች የሚሰጡ ሹመቶችን በቀና አይመለከቱም። “አቅም የላቸውም፣ ሰነፎች ናቸው፣ ሌቦች ናቸው” ይሏቸዋል።
እዚህ ላይ እውነት አላቸው።
ህወሃት በአብዛኛው ወደ ስልጣን የሚያመጣቸው፣ ደካሞችን እየመረጠ ነው። አባተ ኪሾን ራስህ ሾመህ፣ አባተ ኪሾን መክሰስ ግን ስላቅ ነው። እያወቅህ ለምን ከአቅሙ በላይ ስልጣን ትሰጠዋለህ?

ከሰሞኑ በተፈጠረው ሁኔታም በህወሃት ካምፖች አካባቢ አለመረጋጋት መስፈኑ እውነት ነው። በአመራሩ ደረጃ፣ “መከላከያ፣ ደህንነት፣ ውጭጉዳይ እና ኢኮኖሚውን ከያዝን ያለችግር መቀጠል እንችላለን” የሚል እምነታቸውን ማሰማን ስለመቻላቸው ግን ከወዲሁ ርግጠኛ መሆን አይቻልም። በሂደት የሃይል ሚዛኑ ሊቀለበስ ይችላል። ከህወሃት ባሻገር ያሉት አባል ድርጅቶች፣ በራሳቸው ጭንቅላት መመራቱን ሊለማመዱ ይችላሉ። መለስ አለመኖሩ ድፍረታቸውን ሊጨምርላቸው ይችላል። የህዝብ እና የአለማቀፉ ህብረተሰብ ግፊት በራሳቸው ማሰብ እንዲጀምሩ ሊያግዛቸው ይችል ይሆናል።

ሃይለማርያም ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሆን የበቃው በመለስ ስለተመረጠ ብቻ ነው። ሃይሌ የውሃ ባለሙያ ነው። በአንድ ውሱን ሙያ መሰልጠኑ ለሃገር መሪነት ብቁ አያደርገውም። ፖለቲካም ሙያ ነው። ሙያ ብቻ ሳይሆን ተሰጥኦም ነው። ሃይሌ የህክምና ባለሙያ እንዳልሆነው ሁሉ፣ ለፖለቲካው ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል። ፕሮፌሰር አስራት ያልተሳካላቸው በወያኔ አፈና ብቻ አይደለም፤ የፖለቲካ ጨዋታውን አሻጥር አላወቁበትም። እየተንደረደሩ ከግንቡ ይጋጩ ነበር። ከባድ ነፋስ ሲመጣ ማጎንበስ ይገባ ይሆናል። መለስ በጣም ጮሌ ነበር። ማጎንበስ ይችልበት ነበር። ምርጫ 97 ጠርጎት ሊሄድ ጫፉ ላይ ሲደርስ፣ አንገቱን ዝቅ አድርጎ አሳለፈው። በርግጥም ተቃዋሚዎችን ለድርድር በመጥራት፣ ከባዱን ማእበል ማሳለፍ ችሎአል። ማእበሉ ካለፈ በሁዋላ፣ ቅንጅቶቹን ሰብስቦ አሰረ።

የሃይለማርያም የግል ባህሪ የኢትዮጵያን ውስብስብ ፖለቲካ ለማስተናገድ አቅሙ ያጥረው ይሆናል። ኢትዮጵያ መሰረቱ በተደላደለ ህግ የምትመራ ሃገር ብትሆን ኖሮ፣ እንኳን ሃይለማርያም፣ ሃይሌ ገብረስላሴም ሊመራት በቻለ ነበር። በዚህ ወቅት ህግ እያነበብክ ብቻ ኢትዮጵያን መምራት አይቻልም።

ሃይለማርያም የመለስን ቢሮ ተረክቦ ስራውን ሲጀምር፣ ከመለስ ጠረጴዛ ላይ ተቆልለው የሚጠብቁት በርካታ ስራዎች አሉ። ተቃዋሚዎች እርቅ እየጠየቁ ነው። የፖለቲካ እስረኞች ጉዳይ አለ። ቀጣዩ ምርጫ እየመጣ ነው። የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ጥያቄ ገና አልተፈታም። የኑሮ ውድነቱ እያሻቀበ ነው። ሙስናው ጣራ ነክቶአል። አበዳሪዎችና ለጋሾች እጅ የመጠምዘዝ ልማዳቸውን አጠናክረው እየመጡ ነው። መለስ አቅዶት የሄደው የግንባታ ስራ ጥናት የጎደለው ቅዠት ይመስላል። የምእራባውያን መሪዎች እና የስለላ ድርጅቶች ስልክ እየደወሉና ቢሮው እየመጡ ጥያቄዎች ያቀርቡለታል። ሃይሌ እንዴት ያስተናግዳቸው ይሆን?
“አንድ ጊዜ ይጠብቁኝ፣ ነገ ይደውሉ እባክዎ?፣ ተመካክሬ ልንገርዎ!” እያለ እስከመቼ ይሸኛቸዋል?
ኤታማዦር ሹሙ እና የደህንነት ዳይሬክተሩ አንዳንድ አስደንጋጭ ድርጊት ሊፈፅሙ ይችላሉ። ስለተፈፀመው ድርጊት ማብራሪያ የሚጠየቀው ግን ሃይለማርያም ይሆናል።

“ትናንት አስር ሰላማዊ ኦጋዴንያን ተገደሉ። ማብራሪያ?” የሚል ጥያቄ?
ሃይለማርያም፣ “ጌታቸው አሰፋን ያነጋግሩ” ማለት አይችልም።

ነገ አንዱ አበዳሪ መጥቶ፣
“የፕሬስ ህጉን ካላሻሻላችሁ፣ ይህን ብድር አንለቀውም” ሊለው ይችላል።
“እስኪ ከበረከት ጋር ተነጋገሩበት” ይሆናል የሃይሌ ምላሽ።

የመለስ ሞት ከተጠበቀው ጊዜ በጣም ቀድሞ በመምጣቱ፣ ተደነጋግረዋል። መለስ ቢሞት ሊያደርጉ ስለሚችሉት ነገር ቀደም ብለው አላሰቡበትም፣ አልተዘጋጁበትም። መለስ ሲሞት ከያቅጣጫው ግፊቱ በረታባቸው። ስለዚህ በዚህ መልኩ ሸፋፍነው አገር እንዳይተራመስባቸው ሞካክረዋል። በሚፈልጉት መልኩ ስልጣናቸውን እስኪያደላድሉ፣ አገሪቱን በኮሚቴ ሊመሩ ወስነዋል። የኮሚቴ ስራ የተሳካ የሚሆነው የኮሚቴው ሰብሳቢ ጠንካራ፣ ተፅእኖ የመፍጠርና የማዳመጥ አቅም ካለው ብቻ ነው። 44 መርፌዎች፣ አንድ ማረሻ አይወጣቸውም።

አገር እንዲህ ሊመራ አይችልምና በዚህ መንገድ ብዙም ሊቀጥሉ አይችሉም። እና ታዲያ የሃይለማርያም እጣ ፈንታ ምን ይሆናል? ክፉ አልመኝለትም። በተፈጥሮው ጥሩ ሰው ስለሆነ እንዲጎዳ አልሻም። ሆኖም ሃይለማርያም ጭንቀታም እንደመሆኑ፣ ደግና ቀና የሚያስብ እንደመሆኑ፣ በታወቁት ጭንቀት ወለድ በሽታዎች ሊጠቃ ይችላል። እና ሁለት እድሎች ይገጥሙታል። የህወሃት ሰዎች ዳግም አንሰራርተው ራሳቸውን በአዲስ መልክ ማደራጀት ከቻሉ፣ “የአቅም እጥረት” በሚል ሃይሌን ያሰናብቱታል። ካልሆነ እሱ ራሱ የመልቀቂያ ደብዳቤ ለማስገባት ይገደዳል። መጪውን ስምንት አመታት በኮሎኔል መንግስቱ ቢሮ ውስጥ ይቆያል ብዬ ግን አልጠብቅም።
ይህ ኢትዮጵያ ነው። የምኒልክ ዙፋን ቀለሙ ቀይ ነው። አማን ሚካኤል አንዶም፣ ተፈሪ በንቲ፣ ተፈሪ መኮንን፣ እያሱ ሚካኤል፣ አጥናፉ አባተ፣ በዚህ ቀይ አውሬ ተበልተዋል። ሃይለማርያም ብዙም ሳያስብበት እንደ በግ እየተጎተተ አንገቱን ጊሎቲኑ ስር አስገብቶአል። “ጌታን የተቀበለ ሰው ስለሆነ፣ የእየሱስ ክርስቶስ መንፈስ በላዩ ላይ አድሮ ሃይል ይሆነዋል” ብለው የነገሩኝ ሰዎች አሉ። እውነት ያድርገው! ምናልባት የዚህች አገር የዝንተአለም ችግር በሃይለማርያም በኩል ይወገድ ይሆናል። እግዚአብሄር ሰጠ፣ እግዚአብሄር ነሳ። እግዚአብሄር የተመሰገነ ይሁን። አሜን!

የሃይለማርያም አንገት (ከተስፋዬ ገብረአብ)

Thursday, September 20, 2012

Andualem Arage, Eskinder Nega, and Abebe Belew Case Continues


One Nation One Ethiopia


እናት ሀገሬ ውዲቷ ኢትዮጵያ የሚከፋፍልሽ እንጂ የሚያለማሽ ጠፋ;
እኛ የወረስነው ካባቶቻችን ለሀገር መሰዋት እንጂ አይደለም ጥፋት;
ምን አይነት ዘመን ነው ዘመነ ብልሹ ;
መገንጠልን ትተው አንድነትን ቢሹ;
እማማ ሓገሬ ውዲቷ   ኢትዮጵያ;
አለን ከጉንሽ ካንቼ ያስቀድመን  እያሉ ልጆችሽ;
አይቀርም አንድ ቀን ''አንድ ህዝብ አንድ haገር ''መባልሽ   ( one Nation one Ethiopia)


                    ገጣሚ : እስክንድር አሰፋ
                              
                              20 .09 2012
                     



Wednesday, September 19, 2012

ህወሃት አባይ ወልዱን ሊቀመንበር፤ ደብረጽዮንን ምክትል አድርጎ መረጠ

ኢ.ኤም.ኤፍ) የህወሃት ሊቀመንበር የነበረው አቶ መለስ ዜናዊ ካረፈ በኋላ፤ ህወሃት እና ኢህአዴግ ሊቀመንበር ሳይኖረው መቆየቱ ይታወሳል። ኢህአዴግ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሊቀ መንበር አድርጎ ሲመርጥ፤ ህወሃት (ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ) ግን ያለ ሊቀመንበር ነበር የሰነበተው። ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በተደረገው የህወሃት ስብሰባ፤ አባይ ወልዱ ሊቀመንበር፤ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ደግሞ የህወሃት ምክትል ሊቀመንበር ሆኖ ተመርጧል።
New TPLF leaders: Abay Woldu and Debretsion
አባይ ወልዱ፡ ከቀድሞ ታጋዮች መካከል አንደኛው ነው። በአሁኑ ወቅት የትግራይ ክልል ፕሬዘዳንት እና የህወሃት ምክትል ሊቀመንበር ነበር። መለስ ዜናዊ መታመሙ እንደታወቀም ሆነ፤ ከሞተ በኋላ ሊቀመንበሩን በቀጥታ ተክቶ የህወሃት አባላትን ስብሰባ ጠርቶ ሊቀመንበሩን መተካት ይኖርበት ነበር። ይህንን ባለማድረጉ ባለፈው የኢህአዴግ ስብሰባ ላይ ህወሃት ከሌሎች የዘር ድርጅቶች ይልቅ አንሶ እና ኮስሶ ነበር የታየው። በዚህም ምክንያት ህወሃት በኢህ አዴግ አመራር ውስጥ የነበረውን ይዞታ ማጣቱን የህወሃት አባላት በቁጭት እየተናገሩ ነው። የህወሃት ከፍተኛ ሰዎች ከነበሩት መካከልም፤ አቶ ስብሃት ነጋ…“መለስ ዜናዊ ህወሃትን ገድሎ ነው
 የሞተው” ሲሉ የሚናገሩትን የሚጋሩ ሰዎች አሉ። እንደ አቶ ስብሃት አነጋገር ከሆነ፤ “ሌሎቹ የኢህአዴግ ድርጅቶች በሰው ሃይል ተጠናክረው ሳለ፤ እኛ ግን ለጠቅላይ ሚንስትርነት የሚበቃ ሰው አላዘጋጀንም። መለስ ዜናዊም በህይወት በነበረበት ወቅት አዋቂ እና የተሻሉ የነበሩትን ሰዎች በሰበብ አስባቡ ሲያባርራቸው ነበር” በማለት እነ ጄነራል ጻድቃን ገብረትንሳይ እና ሌሎችንም ይጠቅሳሉ።
አሁን ዛሬ የተደረገው የህወሃት ስብሰባ ደብረ ጽዮንን ምክትል አድርጎ ከመምረጡ በስተቀር፤ አባይ ወልዱ ሊቀመንበር ሆኖ ሊመረጥ እንደሚችል ቀደም ተብሎም የተጠበቀ ነበር።

አሁን የህወሃት ሊቀመንበር ሆኖ የተመረጠው አባይ ወልዱ በሙስና ውስጥ ብዙም እንዳልተዘፈቀ ይነገራል። በዚህም ምክንያት ሃብት ካካበቱ የህወሃት ሰዎች ጋር ብዙም ወዳጅ አይደለም። ይህ ሁኔታ በሂደት ከቀድሞዋ እመቤት አዜብ መስፍን ጋር ግጭት ውስጥ ሊገባ እንደሚችል ይገመታል። አባይ ወልዱ ከሌሎቹ ይልቅ ጥሩ የመናገር ችሎታ ያለው፤ በህዝብ አስተዳደር እና ጦር አመራር ውስጥ የተሳተፈ፤ በኢሮብ እና በአፋር አካባቢ ያሉ ሰዎች የሚወዱት ግለሰብ ነው። በአፅቢ ዳራ ታጋይ ሆኖ በመቆየቱ፤ በትግል ስሙ አባይ ዳራ ብለው ይጠሩታል። ባለቤቱ ትሩፋት ኪዳነማርያም በማዕከላዊ ኮሚቴ ውስጥ የምትሰራ ሲሆን፤ የደህንነት ሰራተኛ እንደሆነች ይነገራል።

ከዚህ ቀደም በኢ.ኤም.ኤፍ. ትንታኔያችን ላይ እንደገለጽነው… አባይ ወልዱ ከሚታወቅበት ነገር አንዱ ከሁሉም የህወሃት አባላት ጋር ተግባብቶ ለመስራት በሚያደርገው ጥረት ነው። በመሆኑም አሁን መለስ ዜናዊ ባለመኖሩ፤ አሁን ማድረግ ባይችልም ወደፊት ግን በመለስ ዜናዊ ምክንያት ከድርጅቱ ከወጡት… ከነስዬ አብርሃ፣ ገብሩ አስራት፣ አረጋሽ አዳነ፣ ተወልደ ወልደማርያም፣ አለምሰገድ ገብረአምላክ ጋር እንደገና ለመነጋገር እና ለመደራደር ወደኋላ የማይል በመሆኑ ሌሎች የህወሃት ሰዎች በአይነ ቁራኛ የሚያዩት ሰው ነበር። ቢሆንም ግን ከሱ የተሻለ ሰው ባለመገኘቱ ህወሃት ሊቀመንበር አድርጎ መርጦታል።

 አባይ ወልዱ ከዚህ በኋላ ህወሃት እና ትግራይ ክልልን የበላይ ሃላፊ ሆኖ ይመራል። የግለሰቡ ችግር… ከትልቋ የኢትዮጵያ ጥቅም ይልቅ የህወሃትን ጥቅም የሚያስቀድም መሆኑ ነው። በዚህም ምክንያት መለስ ዜናዊ በፌዴራሉ መንግስት ስራ ውስጥ ተሳታፊ ሳያደርገው መቆየቱ ይነገራል። በቅርብ የሚያውቁት የህወሃት ሰዎች እንደገለጹልን ከሆነ፤ “አባይ ወልዱ ሶስት ነፍስ ቢኖረው፤ ሶስቱንም ህይወቱን ህወሃትን ለማዳን ይጠቀምበታል እንጂ፤ ኢትዮጵያን ለማዳን የሚያጠፋው ትርፍ ህይወት አይኖረውም።” ይህ ትልቅ ችግሩ ነው።

ሌላው የህወሃት ምክትል ሊቀመንበር ሆኖ የተመረጠው ግለሰብ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ነው። በኢትዮጵያ የኮሚዩኒኬሽን እና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚንስትር፣ ተብሎ በቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር የተሾመ ሲሆን፤ ያለበትን በሙያው አገሪቱን ከማገልገል ይልቅ፤ ሙያውን ለስለላ እና ለመጥፎ አላማ የሚጠቀም ግለሰብ ነው።

 የአሁኑ የህወሃት ምክትል ሊቀመንበር ደብረጽዮን ገብረሚካዔል፤ በፌዴራል መንግስት ውስጥ በኢትዮጵያ የኮሚዩኒኬሽን እና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚንስትርነቱን፣ ከስለላ ስራ ጋር ጎን ለጎን የሚያስኬድ በመሆን ከደህንነት ሃላፊው… ሌላኛው የህወሃት አባል ጌታቸው ጋር በቅርበት ይሰራል። ከብአዴን (ብሄረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ) ሰዎች መካከል ከበረከት ስምኦን ጋር ከስራ ውጪ የቀረበ መግባባት አለው።

ደብረጽዮን ገብረሚካዔል የኮሚዩኒኬሽን እና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚንስትር ይባል እንጂ፤ ዋና ስራው የኢህአዴግ ተቃዋሚ የሆኑ ድረ ገጾችን፣ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የማገድ ተግባር መፈጸም ሲሆን፤ የግለሰቦችን ኮምፒዩተር እና የስልክ ልውውጦችን መጥለፍ ተጨማሪ የሚንስትርነት ስራው ነው። ደብረጽዮን የሚሰልለው በህዝቡ ዘንድ ያሉትን የኢንተርኔት ግንኙነት ብቻ ሳይሆን፤ ለባለልጣናት የሚሰጡ ኮምፒዩተሮች ጭምር በግለሰቡ ቢሮ የሚስጥር እይታ ውስጥ በመሆናቸው ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጭምር በመሰለል፤ የሚያስፈራራና እርምጃ የሚያስወስድ ግለሰብ ነው።


ምናልባት አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትርነታቸውን ፓርላማው ያጸድቅላቸዋል ተብሎ ተብለው የሚጠበቁት አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ… እንደ ደብረጽዮን አይነት ሰዎችን በስለላ ሚንስትርነታቸው እንዲቀጥሉ ያደርጓቸዋል ወይስ… ሌላ ለቦታው የሚመጥን ሰው ይሾማሉ? ወደፊት የምናየው ይሆናል። ለዛሬው ግን ህወሃት ሊቀመንበር እና ምክትሉን መምረጡን ለአንባቢዎቻችን አቅርበናል።

Internet: Online freedom under threat


Unlimited information at the tip of your fingers, a mouse click away: that was the vision of a free, open and worldwide Internet. Meanwhile, many states restrict users by erecting digital fences.
 
Vinton Cerf, the US computer scientist recognized as one of the fathers of the Internet, says the open Internet is threatened as never before. "A new international battle is brewing - a battle that will determine the future of the Internet." 

Cerf is not alone in his prediction. "Yes - the Internet is in danger," Wolfgang Kleinwächter, professor for Internet policies at Aarhus University, told DW.

Censorship is a threat to the free, open and worldwide net - and it comes in many shapes: a government can block specific contents or entire sites; it can restrict connections to ensure that sites will only open slowly, if at all. Users may be forced to give their names when registering IP addresses, and governments create parallel net worlds with national offers of their own to discourage users from seeking out western websites.

From Internet to Intranet
 
The Council can't impose sanctions, Kleinwächter concedes, but it can expose individual states before the world. While this is far from a solution to the problem, he said, it can be quite effective.
"There are very few ISPs - Internet service providers - or countries that have no restrictions at all," says Jermyn Brooks, head of the Global Network Initiative (GNI). "Those restrictions are the result of very careful debate in democratic societies about what few areas of information are regarded as harmful and then can be censored. Child pornography is one. Extreme violence shown on the Internet could be another area."
The current debate about the video mocking the Islamic prophet Muhammad, which is available on the Internet and which was blamed for triggering violent protests throughout the Muslim world, is an example. Some states are vowing to ban the video or sites that make it available.

Democracy versus dictatorship

Swedenis a model online country: about 90 percent of all households have access to the Internet. The government offers numerous services online. The country heads the "Web Index," the world's first measure of the web's growth, utility and impact on people in 61 countries.

Yet even Sweden blocks some websites on the net: pages containing child pornography, for instance, are placed on a blacklist. While this may be a noble goal, activists criticize that those blacklists are not being compiled in a transparent way. Another point of criticism is that Sweden, along with other countries in the EU, has decided to store user data for six month even if there's no immediate suspicion.

But this data preservation doesn't mean that the Swedish system is as bad as in undemocratic countries, said Frank Belfrage, Sweden's deputy foreign minister. "Those regimes which use the Internet to monitor the individual - what they are after is to protect non-democratic societies. And there we of course have a total clash in terms of opinion."

Western software

For some companies in the west, selling surveillance technologies is a lucrative business: technologies that allow you to spy on computers and monitor the users. "Western countries are not limiting that trade. They are not putting any restrictions on what technology can go where. And that is a huge problem," warned Eric King of Privacy International, an NGO that is trying to monitor the export of surveillance technology.

A specialist in computer privacy, who prefers to remain anonymous, tells the story of Iranian activists: Their computers were hacked into, the data was passed on to the government - using a program developed in Germany and sold by a British company. Privacy International is calling for a ban on such exports - but politicians are hesitant.

"What's important to us is that this debate is getting kick-started and that we will then come to some results," Kleinwächter said.

The Internet in 2032

But there is also some good news: In China, for instance, about 10 percent of the users do mange to circumvent the regime's censorship and gain free access to the Internet. They use proxy servers or encoded networks. The TOR network, for instance, enables users to remain incognito on the web.

There won't be any swift changes, Brooks said. "But over time, particularly if one can show these countries model laws and explain whey those model laws will be to their economic advantage, then I think we have opportunities to move in the right direction."

Tuesday, September 18, 2012

Eskinder Remembered in Washington DC

The prominent Ethiopian journalist—Eskinder Nega- and others who have been in Prison accused of terrorism related offences under the controversial anti-terrorism proclamation were remembered at an event organized on September 15 in Washington DC.

The event was attended by immediate families of Eskinder Nega and human right activists living in the metropolitan Washington area. The event was jointly organized by Amnesty International North DC Branch and the Free Eskinder Nega movement. One of the lead organizers –Miss Azeb –told our reporter that the event is geared towards drawing attention to the plight of journalists and political leaders who are languishing in Ethiopian prisons on vague or false charges. This event organized coinciding with the one year anniversary of Eskinder’s incarceration is one of the multitudes of similar events under way to put pressure on the US government to ask for the immediate release of prisoners of conscious in Ethiopia.

The organizers have planned a similar event for next month to deplore the illegal land grab going on in Ethiopia.

Eskinder is the winner of PEN USA’s prestigious ‘Freedom to Write’ award for 2012. His wife – Serkalem Fasil—who is a famous journalist on her own right has received the prize in person at an event organized in New York on Eskendir’s behalf earlier this year

Eskinder is currently serving an 18 year sentence he was dealt under a highly controversial charge of inciting the public for overthrow of the government.

David Shinn Lauds Selection of Ethiopia’s New Ruling Party Leader



Former US ambassador to Ethiopia, David Shinn 

VOA (Washington DC) – Ethiopia’s ruling party has elected acting Prime Minister Hailemariam Desalegn as its new chairman. The vote by the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front puts Hailemariam in line to become the next Prime Minister.
David Shinn, former U.S. Ambassador to Ethiopia, said he is not surprised by Hailemariam’s elevation to the party’s top spot.
“I think it was almost predictable in that Hailemariam was being groomed by Prime Minister Meles to succeed him. I think a lot of thought has gone into this selection,” he said.
Shinn said all of the speculation, particularly in the Diaspora, that Meles will be followed by another Tigrayan, was “widely off the mark.”
The former diplomat, who currently serves as Adjunct Professor of International Affairs at the George Washington University, explained what he sees as the importance of the EPRDF Council’s decision.

“I think it’s trying to acknowledge that the EPRDF must broaden its base, reach out more widely to different ethnic groups, and that the Tigrayan leadership, which in the past has controlled so many of the key slots, has to share more power,” he said.

“After all,” Shinn noted, “Tigrayans constitute only 6.1 percent of the population.
The former diplomat said with the new hierarchy, there will likely be more consultation within the EPRDF, not necessarily the TPLF, the dominant party in the ruling coalition.

“Someone who is as relatively new to the position as he (Hailemariam) is cannot be expected to have the kind of authority Meles had,” said Shinn. “Hailemariam will have to rely more on advice from other members of the EPRDF for key decisions.”

With the change in leadership lead to possible policy changes? Ambassador Shinn doubts there will be significant policy departures.

“There will inevitably be nuanced changes. Whether there will be really significant changes, it is very difficult to predict,” he said. “I’d hope in the government’s approach to the pace of democratization, opening of the political process and handling of human rights issues, that there will be significant change.”

Shinn said whether or not the emerging leadership undertakes such changes will determine how the West will view the new government. For now, he said, there’s a long way to go in improving those aspects of Ethiopian policy.


Monday, September 17, 2012

New fighting force in Ethiopia's Ogaden


The conflict In Ethiopia's Somali, or Ogaden, region has killed thousands of
people over the last 15 years. But the crisis is little known because of media
 restrictions by the government.

Saturday, September 15, 2012

በወያነ እስር ቤት ሲማቅቁ የነበሩ ሁለቱ ሲውዲናዊያን ጋዘጠኞች የተፈጸመባቸውን ሰቆቃ በማጋለጥ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ


በወያኔ ፍርድ ቤት የአሥራ አንድ አመት እስራት ተፈርዶባቸው ከአንድ አመት በላይ በቃሊቲ እስር ቤት ሲማቅቁ የቆዩት ሁለቱ ስዊዲናዊያን ጋዜጠኞች ማርቲን ሽበየ እና ጆን ፐርሰን በይቅርታ ሥም ተፈተው አገራቸው ምድር በደረሱ የመጀመሪያው ቀን ላይ በስቶክሆልም ሲውዲን ተሰብስቦ ይጠባበቃቸው ለነበሩ የአገሩ ጋዜጠኞች መግለጫ መስጠታቸውን የግንቦት 7 ተባባሪ ዘጋቢ ከስቶክሆለም በላከልን ዘግባ ገለጸ።

ሁለቱ ጋዜጠኞች አዳራሹን ሞልቶ ይጠባበቃቸው ለነበሩ ጋዜጠኞች ለእስር የዳረጋቸውንና እስር ላይ በነበሩበት ወቅት የተፈጸመባቸውን ሰቆቃ ለመግለጽ ወደ አዳራሹ ሲገቡ ደማቅና በጋለ ጭብጨባ የታጀበ የጀግና አቀባበል ነው የተደረገላቸው እንደተባባሪ ዘጋቢያችን ሪፖርት።

የወያኔ አገዛዝ በኦጋዴን ንጹሃን ዜጎቻችን ላይ የሚፈጽመውን የጅምላ ጭፍጨፋ ለመዘገብ ሱማሊያን አቋርጠው ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ እንደተያዙ በጋዜጣዊ መግለጫቸው ወቅት የተናገሩት ጋዜኛ ማርቲን ሽበየና ጋዜጠኛ ጆን ፐርሰን በቁጥጥር ሥር ባዋሉዋቸው የወያኔ ሰራዊት ክፉኛ ድብደባ እንደተፈጸመባቸውና በዚህም ድብደባ ምክንያት ብዙ ደም እንደፈሰሳቸው እንቧ እየተናነቃቸው ገልጸዋል።

ሁለቱም ጋዜጠኞች ድብደባው የተፈጸመባቸው ድንበሩን አቋርጠው እንደተያዙ በህይወት ዘመናቸው የማይተዋወቁትን ጥይት የጎረሰ የጦር መሳሪያ ይዘው ሲተኩሱ ፊልም እንዲቀረጹ የተሰጣቸውን ት ዕዛዝ ለመተግበር በማቅማማታቸው እንደሆነ ገልጸዋል። ድብደባውን የፈጸሙባቸው የመከላኪያ ሠራዊት አባላት የተሰጣቸውን ጠመንጃ ይዘው ፊልሙን የማይቀረጹና ጥፋተኞች ነን በማለት የምስክርነት ቃል የማይሰጡ ከሆነ በታጠቁት መሳሪያ እዚያው እንደሚገድሉዋቸው እንደዛቱባቸው እነርሱም በተፈጸመባቸው ማስፈራራት ተገደው ጥፋተኛ ነን ለማለት እንደቻሉና ወደ ኋላ ፍርድ ቤት ሲደርሱ ማስረጃ ሆኖ የቀረበባቸውን ቪዲዮ ተገደው እንደተቀረጹ አጋልጠዋል።

በትናትናው ዕለት መስከረም 4 ቀን ስቶክሆለም ውስጥ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት ሁለቱም ጋዜጠኞች የደረሰባቸውን ሰቆቃ ሲናገሩ ስሜት በሚቆረቁር ሁኔታ ስለነበር አዳራሹ ውስጥ የነበሩት ሁሉ በሃዘን ተውጠው ነበር ተብሎአል። በተለይ ጋዜጠኛ ማርቲን ሽበየ በወቅቱ የደረሰባቸውን ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት ሲናገር በሃሰት የተቀነባበረባቸውን ውንጀላ በማስረጃ ለማስደገፍ ሲሉ የፈጠሩትን የውሽት ፊልም ለመቅረጽ በረሃ ውስጥ ብዙ ቀናት እንዳቆዩቸውና መንገላታት እንደደረሰባቸው በመጨረሻም ያንን ፊልም ለፍርድ በየት እንደማስረጃ እነደተጠቀሙበት አስረድቶ ፊልሙን ለመቀረጽ ፈቃደኛ የሆንነው ህይወታችንን ለማቆየት ስንል ነው በማለት በምን አይነት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንዳለፉ ሲቃ እየተናነቀው ገልጾአል። ጋዜጠኛ ማርቲን አሳሪዎቻቸው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት ንቅናቄን ONLFን እነዲናወግዝላቸው ተጠይቀን ፈቃደኛ ሳንሆን ቀርተናል ብሎአል።

ፍትህ በሌለበት ፍርድ ቤት ከቀረቡ ቦኋላ የአሥራ አንድ አመት እስራት ተፈርዶባቸው ቃሊቲ ወህኒ ከወረዱ ቦሃአላ በአንድ ክፍል ውስጥ እስከ 250 ዕስረኞች ታጉረው እንደሚገኙ፤ በእስር ቤት ቆይታቸው የተለያዩ ሰዎች እንደሚገረፉ ያውቁ እንደነበር የመሰከሩ ሲሆን ሃሳብን መግለጽ እንሽብርተኝነት የሚቆጠርበት አገር ውስጥ በሰዎች ላይ የሚፈጸመው ሰቆቃ ምን ያህል አስከፊ እንደሆነ የአይን ምስክር ለመሆን በመብቃታቸው ይህ እንዲቆም ከአሁን ቦኋላ ተግተው ለመታገል የሚችሉበትን ወኔና ድፍረት ሰንገው እንደወጡ ገልጸዋል።

በመጨረሻም በአሁኑ ሰዓት በቃሊቲ እስር ቤት ታጉረው የሚገኙ በርካታ እስረኞች በተፈታንበት ወቅት እየደረሰባቸው ያለውን ግፍና መከራ ለአለም ህዝብ እንድናሳውቅላቸው አደራ ስላሉን በቅርቡ በምናሳትመው መጽሃፍ ዝርዝሩን ይፋ እናደጋለን በማለት ቃል ገብተዋል።

ጋዜጠኞቹ ከእስር ለመፈታት ጽፈው አስገብተዋል ስለተባለው የይቅርታ ደብዳቤ ጉዳይ ተጥይቀው በሰጡት ምላሽ ምንም ወንጀል ሳንፈጽም በሃሰት በተቀነባበረብን ክስ የአስራ አንድ አመት እስራት ስለተፈረደብን ለመገላገል ስንል ያደረግነው ነው በማለት ወያኔ በሃሰት ወንጅሎ ይቅርታ በማስጠየቅ የሚመጻደቅበትን የጅሎች ጥበብ እርቃኑን አውጥተዋል።

ሁለቱ ጋዜጠኞች የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ በርካታ ኢትዮጵያዊያን አዳራሽ ውስጥ ገብተው እንደተከታተሉና የወያኔን አምባገነንነት በማጋለጥ ላሳዩት ጀግንነት ምስጋናቸውን እንዳቀረቡላቸው ተያይዞ የደርሰን ዜና ያስረዳል።

አድማጮቻችን በሲውድንኛ ቋንቋ የተሰጠውን የሁለቱ ጋዜጠኞች መግለጫ ሙሉ ትርጉም ጊዜ ካገኘን ወደፊት ይዘን የምንቀርብ መሆናችንን ከወዲሁ እንገልጻለን።

A call for peace and reconciliation in Ethiopia

The death of Ethiopia’s long-time ruler, Prime Minister Meles Zenawi, has created uncertainty in the country. The Center for the Rights of Ethiopian Women (CREW), a peace and human rights organization created to promote the rights of Ethiopian women worldwide, expresses its concern about the current situations in Ethiopia. We would like to encourage all concerned parties to use this crucial juncture in our history to pave the way for better political and economic conditions and ultimately improve the lives of the Ethiopian people.   

Ethiopia is one of the poorest countries in the world. According to the United Nations Development Program (UNDP) Human Developing Index, Ethiopia ranks 174 out of 187 countries with comparable data (UNDP, 2011). Women and children are the main victims of poverty, wars, and conflicts. Since employment opportunities are limited in the country, thousands of Ethiopian women migrate to the Middle East countries and work as domestic workers in slave-like conditions. The economic opportunities available are for the very few. The gap between the haves and the have-nots has widened extremely.
Currently in Ethiopia, basic human rights are not respected. There is no freedom of speech, press and peaceful assembly. Human rights organizations such as Human Rights Watch, Committee to Protect Journalist (CPJ) and Amnesty International have documented the massive human rights violations in Ethiopia by the EPRDF government for the last twenty-one years that it has been in power. According to numerous reports by these credible human rights organizations, opposition leaders, human rights activists and journalists are jailed or exiled. The Anti-Terrorism and the Charities and Societies Proclamations that were enacted in 2009 have crushed and criminalized any dissent and abated the work of many civic society organizations. In order for the country to have sustainable peace and development, these repressive measures have to be abolished. The rights of people must be respected and the country’s economic system should benefit the majority of the people and mitigate poverty. There must be an end to oppression.
CREW appeals to the international community to urge the new Prime Minister to promote peace and reconciliation and to start dialogue with opposition groups and civic organizations. CREW recommends the following:
  • Under the new Prime Minister governance should be peaceful and democratic, and every measure must be taken to avoid any circumstances that might lead the country into turmoil. 
  • Even though the regime has indicated that there would be no change of government policies, given the level of poverty and the suffering of the Ethiopian people, the government should be urged to change the political climate and be accountable to the people. 
  • Repressive laws such as the Anti -terrorism and the Charities and Societies Proclamations should be repealed. All political prisoners and journalists who have been imprisoned should be released. 
  • The government should open the political space and dialogue should start with opposition groups and civic organizations. No one ethnic group or no one party alone can solve Ethiopia’s problems by itself. A peace and reconciliation conference that is free and all-inclusive, including those in the Diaspora, should be called as soon as possible. 
  • The role of women in all the negotiations for the future of Ethiopia is very important. Women-focused civil society groups must participate with their gender-specific agendas in all discussions that pertain to the fate of Ethiopia. We stress the full participation of Ethiopian women in Ethiopia’s political, economic and social developments as being crucial for the growth and development of Ethiopia.
The Executive Committee
Center for the Rights of Ethiopian Women (CREW)
We can be reached at ethiowomen@gmail.com

የታሰሩት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞችና የፖለቲካ እስረኞች በአስከፊ የስቃይ ሁኔታ እንደሚገኙ ስዊድናውያኑ ጋዜጠኞች አጋለጡ

ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ወደ ኦጋዴ ክልል በመግባት በአካባቢው እየተፈጸመ ያለውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ለመቅረጽ ሲሞክሩ በታጣቂዎች ተይዘው ላለፈው አንድ ዓመት በኢትዮጵያ ከታሰሩ በሁዋላ ሰሞኑን የተለቀቁት ስዊድናውያኑ ጋዜጠኞች ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በኢትዮጵያ እስር ቤት በእስረኞች ላይ እየተፈጸመ ያለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት አስከፊ መሆኑን ገልጸዋል።
እነሱ መፈታታቸው በታወቀ ቀን በእስር ላይ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞችና ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች “እጆቻቸውን በካቴና የፊጥኝ እንደታሰሩ፦“ጆሀን!ማርቲን!” በማለት በስሟቸው እንደጠሯቸው ያወሱት ስዊድናውያኑ ጋዜጠኞች፤ ከዚያም ፦”አደራ አደራ ያያችሁትን ሁሉ ለቀሪው ዓለም ንገሩልን! አሉን” ብለዋል።
“እኛ ነፃ ጋዜጠኞች እስከሆንን ድረስ ያየነውን እንናገራለን።አደራም አለብን!” ያሉት ስዊድናውያኑ ጋዜጠኞች ፤ “ኢትዮጵያውያኑ አደራውን ሲነግሩን፤ እጆቻቸውን በካቴና እንደታሰሩ ነው።መንግስታቸው ሰብዓዊ ርህራሔ የሌለው እጅግ ጨካኝ ነው”ሲሉ ተናግረዋል።
ማርቲን ሽብዬና ጆሀን ፔርሰን በዚሁ ጋዜጣዊ መግለጫቸው ዓለማቀፉ ህብረተሰብ ኢትዮጵያውኑን ጋዜጠኞችና የፖለቲካ እስረኞች እንዲታደግ ተማጽነዋል።
ማርቲን ሺብየንና ጆሀን ፔርሰንን ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ባይሰሳካም፣ ጋዜጣዎ መግለጫውን የተከታተለው አቶ አህመድ አሊ ፣ መግለጫው ልብ የሚነካ እንደነበር ተናግሯል።

EPRDF chooses Hailemriam Desalegn and Demeke Mekonnen as chair and vice chair


ADDIS ABABA (Bloomberg) — Ethiopia’s ruling party, EPRDF, confirmed acting Prime Minister Hailemariam Desalegn as the successor to the late Prime Minister Meles Zenawi.

Meles, who led Ethiopia for 21 years and who oversaw one of Africa’s fastest-growing economies, died on Aug. 20 from an infection contracted while he was recovering from an undisclosed illness. Hailemariam, Meles’s deputy in the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front and a former foreign minister, took over in an acting capacity the next day.

“Out of three candidates, Hailemariam has got the unanimous vote of council members and will serve as chairman of EPRDF and Demeke Mekonen will serve as well as deputy chairperson of EPRDF,” Communications Minister Bereket Simon said in the capital, Addis Ababa.

 “Whoever’s elected as chair and deputy chair of party will automatically be the nominees for the premiership and deputy premiership. So both Mr. Hailemariam and Mr. Demeke will represent the party and be candidates and be presented to parliament for approval when it starts its formal session in early October.”
Ethiopia, the continent’s second-most populous nation, is a key U.S. ally in its battle against al-Qaeda in the region. Ethiopian troops in December invaded Somalia for the second time in four years to join the battle against al-Shabaab, al-Qaeda’s Somalia affiliate.

The federal parliament, which has only one opposition lawmaker out of 547, is expected to swear in Hailemariam on Oct. 8, Bereket said.

At Meles’s funeral on Sept. 2, Hailemariam vowed to continue with his state-led development model that channeled loans, aid, investment and domestic revenue into infrastructure, industry and public services. The result was growth that averaged 10 percent in the past eight years, according to the government.

Human-rights groups criticized the government for cracking down on civil liberties and introducing anti-terrorism laws in 2009 that have been used to jail opposition politicians and journalists.

The EPRDF is a coalition of four parties representing the Amhara people, the Oromo, the Tigray and a collection of southern groups. Meles was leader of the Tigray People’s Liberation Front, which led the ouster of a military junta in 1991, while Hailemariam hails from the southern bloc. His deputy is from the Amhara National Democratic Movement.

The EPRDF’s council, which has 45 representatives from each bloc, chose Meles’s successor from the 36-member executive committee of the party. Ethiopia’s next parliamentary elections are scheduled for 2015.

Friday, September 14, 2012

Freed Swedish journalists say faced mock execution in Ethiopia



STOCKHOLM (Reuters) - Two Swedish journalists pardoned by Ethiopia after spending 11 months in jail for aiding a rebel group said on Friday they had been subjected to a mock execution, and accused the country of using anti-terrorism laws to stifle journalism.

Freed Swedish journalists say faced mock execution in Ethiopia
Reporter Martin Schibbye and photographer Johan Persson were arrested in July 2011 after entering the country from neighboring Somalia with fighters from the Ogaden National Liberation Front (ONLF) rebel group.

They said they had wanted to report on the effect of the work of a Swedish oil company on the local population and political situation in Ethiopia's Ogaden region and that the only way of entering the area was with the rebels' help. The journalists were pardoned and released on Monday.
Schibbye said Ethiopian security officials had tried to get them to confess to being terrorists after their arrest. He said they were taken into the desert where one official pulled him out of a jeep, told him "No more Mr. Nice Guy" and ordered him to start talking.

"A soldier lifted up his weapon," Schibbye told a news conference in Stockholm. But instead off shooting him, the soldier shot into a bush beside him, he said.

Persson said he had been taken off in another direction and thought his colleague had been killed.

The men said they had been forced to make an apology on Ethiopian television in order to secure their release. Schibbye said he had not meant what he had said.

Ethiopian government officials were not immediately available for comment.

Schibbye and Persson were sentenced to 11 years in jail by an Ethiopian court in December for helping and promoting the ONLF. Some of Ethiopia's Western allies, including the European Union and United States, said they were concerned over the verdict.

The pair were acquitted of terrorism-related charges after the court found they were not involved in carrying out any attacks.

The men were pardoned along with more than 1,900 other inmates. Addis Ababa often grants mass pardons and announces the decisions ahead of major holidays, in particular the Ethiopian New Year which is celebrated on September 11.

Schibbye criticized Ethiopia's anti-terrorism laws, saying they were aimed at stifling freedom of speech. "We should never forget that it is an international scandal that we were condemned to 11 years in jail for doing our job," he said.

The government of the Horn of Africa country denies such allegations and has said its arrests of journalists have nothing to do with their reporting or political affiliations.


Tyrant Meles Zenawi's Funeral Live Screening Cancelled in Melbourne